ቁጥሮቻችንን ምን ያህል ያውቋቸዋል?
- Details
- ተፃፈ ተህቦ ንጉሴ
የራሳቸው ፊደላትና ቁጥሮች ካሏቸው ጥቂት የዓለማችን ሐገራት መካከል አንዷ ኢትዮጵያ ነች፡፡ ቢሆንም ግን በተለይም ቁጥሮቻችን ከመዘንጋትም አልፈው ወደ መረሳቱ እየተንሸራተቱ እንደሆነ ይታያል፡፡ጉዳዩን አስመልክቶ የሸገሩ ተህቦ ንጉሴ ያጠናቀረው ዘገባ ይህን ክስተት በትኩረት ተመልክቷል፡፡ ቁጥሩን ያውቁ ይሆን በሚል ከጠየቃቸው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አብዛኞቹ ቁጥሩን እምብዛም አይለዩትም አያውቁትምም፡፡ተህቦ የዚህ አንድምታው ምንድነው ተጠያቂውስ ማነው በሚል የሥነ ልሳኑን ፕሮፌሰር ባዬ ይማምንም አነጋግሯል፡፡ Audio clip: Adobe Flash Player (version 9 or above) is required to play this audio clip. Download the latest version here. You also need to have JavaScript enabled in your browser.