ሸገር ወሬዎች እና ልዩ ወሬዎች
“ሕዝብ ሊመክርበት ይገባ ነበር…”
የኢሕአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የኢትዮ ኤርትራ የድንበር ማካለል ኮሚሽን የወሰነው ውሳኔ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ለመቀበል ፍቃደኛ መሆኑን አሳውቋል፡፡ ጦርነቱ የተካሄደባትን ባድመን ጨምሮ ወደ ኤርትራ የሚከለለውን የኮሚሽኑን ውሳኔ እንቀበል ማለቱን የፖለቲካ ፓርቲዎች እንዴት ይመለከቱታል ሲል የኔነህ ሲሳይ የተወሰኑ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎችን አነጋግሯል…
Audio clip: Adobe Flash Player (version 9 or above) is required to play this audio clip. Download the latest version here. You also need to have JavaScript enabled in your browser.