10 hours agoሚያዝያ 15፣2016 - አዲሱ የካላዛር ህክምና ወደ ምዕራፍ ሁለት የክሊኒካል ሙከራ መሸጋገሩ ተሰማካላዛር ከወባ ቀጥሎ በዓለም ላይ በጥገኛ ተህዋሲያን የሚተላለፍ ገዳዩ በሽታ ነው፡፡ በሽታው ትኩሳት፣ የክብደት መቀነስ፣ ከልክ ያለፈ የጣፊያና የጉበት እድገት ያስከትላል፣ በጊዜው ካልታከመም ለሞት ሊዳርግም...
13 hours agoሚያዝያ 15፣2016 - ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ምላሽ ሰጠከሰሞኑ በለጠፈው የተማሪዎች የምግብ በጀት እጥረትን በሚገልፀው ማስታወቂያው ያላግባብ ተጋኖ ፖለቲካዊ ገፅታ ተሰጥቶታል ሲል የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ተናገረ፡፡ የበጀት እጥረት በማጋጠሙ የምግብ ዝርዝር ማሻሻያ ማድረጉን...
13 hours agoሚያዝያ 15፣2016 - የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ ከሰሞኑ መፅደቁ ይታወሳልየሽግግር ፍትህ ፖሊሲ ከሰሞኑ መፅደቁ ይታወሳል፡፡ ከ1987 ዓ.ም ጀምሮ የተፈፀሙ በደልና ግፎች የሚመረመሩበት የሽግግር ፍትህ በህግ የሚጠየቁና በምህረት የሚታለፍ አጥፊዎች እንደሚኖሩ ፖሊሲው ይጠቅሳል፡፡ ምህረት...
13 hours agoሚያዝያ 15፣2016 -የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም በግል ተቋማት የተፈፀሙ አስተዳደራዊ በደሎችን መመርመር ጀምሯልበዚህ ዓመት ተሻሽሎ በፀደቀው የማቋቋሚያ አዋጁ መሰረት የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም በግል ተቋማት የተፈፀሙ አስተዳደራዊ በደሎችን መመርመር ጀምሯል፡፡ ይሁንና ከግል ተቋማት አቤቱታዎች እምብዛም እየደረሱኝ አይደለም...