top of page


የተጀመረው የኢኮኖሚ ማሻሻያ አንዱ ግብ የግሉ ዘርፍ የሚመራው ኢኮኖሚን እውን ማድረግ ነው፡፡
ሐምሌ 13/2018 የተጀመረው የኢኮኖሚ ማሻሻያ አንዱ ግብ የግሉ ዘርፍ የሚመራው ኢኮኖሚን እውን ማድረግ ነው፡፡ የግሉ ዘርፍ እንዲበረታ ደግሞ የብድር አቅርቦት ይፈልጋል፡፡ የብሔራዊ ባንክ ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲውን በማስቀጠል ብድር ወለዱ ከፍ እንዲልና ውድ እንዲሆን የሚያደርጉ የፖሊሲ ለውጦችን እያደረገ ነው፡፡ ይህ ደግሞ በተለይ የግሉ ዘርፍ ብድር እንዳያገኝ በማድረግ ያዳክመዋል፡፡ ኢንቨስትመንት እንዲቀንስም ያደርጋል፡፡ የኢንቨስትመንት መዳከም ደግሞ የስራ አጥነትም እየሰፋ እንዲሄድ ያደርጋል፡፡ በጉዳዩ ላይ የፋይናንስ ባለሙያ ጠይቀናል፡፡ ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ… ትዕግስት ዘሪሁን የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… Website፡ https://www.shegerfm.com/ YouTube : https://shorturl.at/18TS1 Teleg
18 minutes ago


የሂሳብና ኦዲት ባለሙያዎች ፍቃድ አሰጣጥን ለውጭ ሃገራት ባለሙያዎች ክፍት እንዲያደረግ ከአለም ዓቀፍ ተቋማት ጥያቄ እየቀረበለት መሆኑን የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ተናገረ፡፡
ሐምሌ 13/2018 የሂሳብና ኦዲት ባለሙያዎች ፍቃድ አሰጣጥን ለውጭ ሃገራት ባለሙያዎች ክፍት እንዲያደረግ ከአለም ዓቀፍ ተቋማት ጥያቄ እየቀረበለት መሆኑን የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ተናገረ፡፡ ቦርዱ በሃገር ቤት ያሉ ባለሙያዎችን ብቁ ሳናደርግ ዘርፉን ለውጭ ሃገራት ቢከፈት የውጭ ባለሙያዎች ማራገፊያ መሆንን ያመጣል፤ የአካውንቲንግ ዘርፍን ያቀጭጫል፤ ሃገር ከዘርፉ የምታገኘው ገቢ ተመልሶ ከሃገር እንዲወጣ ምክንያት ይሆናል ሲልም ይሞግታል፡፡ የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ በሃገር ቤት ላሉ የሂሳብና ኦዲት ባለሙያዎች የሙያ ፍቃድ ይሰጣል፤በተሰጣቸው ፍቃድ መሰረት ህጉን ተከትለው እየሰሩ መሆኑን እየተቆጣጠረ እርምጃ የሚወስድ መንግስታዊ ተቋም ነው፡፡ በኢትዮጵያ የሂሳብ ስራ በዘፈቀደ ነው የሚሰራው የሚለው ቦርዱ የኢኮኖሚው ዘርፍ በብዙ መንገድ ለ
37 minutes ago


ተመካካሪዎች በተመደቡላቸው አጀንዳዎች ላይ መመካከር መጀመራቸውን የምክክር ኮሚሽን ተናገረ፡፡
ሐምሌ 13/2018 ተመካካሪዎች በ80 ንዑስ ቡድኖች በመከፈል በተመደቡላቸው አጀንዳዎች ላይ መመካከር መጀመራቸውን የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ተናገረ፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን እየተካሄደ ባለው የምክክር ጉባኤ የዛሬውን የምክክር ሂደት አስመልክቶ መግለጫ በሰጠው መግለጫው፤ በንዑሳን ቡድኖች የተከፈሉት ተመካካሪዎች በተመደቡበት አጀንዳ ላይ መመካከር መጀመራቸውን ተናግሯል፡፡ የዛሬውን መግለጫ የሰጡት የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አምባሳደር ሙሃሙድ ድሪር በእያንዳንዱ ንዑስ ቡድን ውስጥ 50 ተመካካሪዎች ያሉ ሲሆን በአጠቃላይ 80 አነስተኛ ቡድኖች እየተመካከሩ ይገኛሉ ብለዋል፡፡ በአንድ አጀንዳ ላይ እንዲመካከር የተመደበ ዐብይ የስራ ቡድን 500 ተመካካሪዎችን ሲይዝ በስሩ እያንዳንዳቸው 50 ተመካካሪዎችን የያዙ 10 ንኡሳን ቡድኖችን እንዲይዝ ተደርጎ መዋቀሩ
1 hour ago
ከምስራቅ ወለጋ ጉቡ ሰዮ ተፈናቅለው በደብረ ብርሃን መጠለያ የነበሩ ዜጎች
ሐምሌ 13/2018 ከምስራቅ ወለጋ ጉቡ ሰዮ ተፈናቅለው በደብረ ብርሃን መጠለያ የነበሩ ዜጎች ወደ ቀዬአቸው ቢመለሱም እርሻና የመኖሪያ ቤታቸው ሊመለስላቸው እንዳልቻለ ለሸገር ተናግረዋል፡፡ በዚህ ምክንያት ወደ ደብረ ብርሃን መጠለያ ተመልሰናል ብለዋል። የአካባቢው የአደጋ ስጋት ቢሮ የተፈናቃዮቹን መሬት መልሻለው ስለቅሬታው ምንም አላውቅም ብሏል፡፡ ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ…. ማርታ በቀለ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… Website፡ https://www.shegerfm.com/ YouTube : https://shorturl.at/18TS1 Telegram : https://shorturl.at/68aeK Facebook፡ https://shorturl.at/tm5Q4 WhatsApp : https://shorturl.at/8vwRx X :- https://x.com/sh
4 hours ago


በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ሀይማኖቶች ወሳኝ መሆናቸውን ሀገራዊ ምክከር ኮሚሽን ተነገረ።
ሐምሌ 11/2018 በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ሀይማኖቶች ወሳኝ መሆናቸውን ሀገራዊ ምክከር ኮሚሽን ተነገረ። በስራ ላይ ካሉት ኮሚሽነሮች አንዱ እና ከስምንቱ አጀንዳዎች ውስጥ ሀይማኖትን የሚመለከተው ቡድን መሪ ኮሚሽነር የሆኑት መላኩ ወልደማርያም ትናንት ሃምሌ 10 ቀን 2018 ዓ.ም የምክከር ጉባዔ አስመልክተው ለጋዜጠኞች በሰጡት ማብራሪያ ኮሚሽኑ 4,000 ተሳታፊዎችን በ8 ቡድን ማዋቀሩን ተናግረዋል። ኮሚሽኑ የምክክር ጉባዔው ሃምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨማሮ የአፍሪካ ህብረት ተወካዮች በተገኙበት በይፋ መጀመሩን ቢያበስርም "ቴክኒካል"ባላቸው ችግሮች ምክንያት እስከ ሃምሌ 10 ቀን ጉባዔ ማካሄድ እንዳልቻለ ኮሚሽነሩ አስረድተዋል። ትናንት ሃምሌ 10 ቀን 2018 ዓ.ም ግን 4,000ውን ጉባዔተኛ በ8 ቡድን በአምስት አምስት መቶ አድ
2 days ago












bottom of page
_edited.jpg)
















