top of page
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
በአዲስ አበባ አጀንዳ ላይ የመከረውን ተመካካሪ ቡድን ጨምሮ ስምንቱም በአምስት መቶ ተሳታፊዎች የተቋቋሙ ቡድኖች በየቡድናቸው ሲመካከሩ ቆይተው በምክረ ሐሳቦች ላይ መስማማታቸውን ኮሚሽኑ ተናገረ።
ነሐሴ 7 2018 በአዲስ አበባ አጀንዳ ላይ የመከረውን ተመካካሪ ቡድን ጨምሮ ስምንቱም በአምስት መቶ ተሳታፊዎች የተቋቋሙ ቡድኖች በየቡድናቸው ሲመካከሩ ቆይተው በምክረ ሐሳቦች ላይ መስማማታቸውን ኮሚሽኑ ተናገረ። የምክክር ሂደቱን አስመልክተው ዛሬ ለጋዜጠኞች መግለጫ የሰጡት ምክትል ኮሚሽነር ሂሩት ገብረስላሴ፣ ሁሉም ተመካካሪ ቡድኖች በቀረቡ ምክረ ሐሳቦች ላይ ተስማምተው መፈረማቸውን አስረድተዋል። አከራካሪ ሆኖ የሰነበተው ቡድን 7 ወይም በአዲስ አበባ ላይ የሠራው ቡድን በምክረ ሐሳቡ ላይ መግባባት ላይ ደርሷል ተብሏል። "በዚህ ሂደት ውስጥ አለመግባባቶች፣ ግጭቶች አልነበሩም አይባልም። በመኖራቸው ምክንያት ግን ይህ ምክክር አስፈላጊ መሆኑን የበለጠ አረጋግጦልናል። እነዚያ ግጭቶች ተፈተው፣ ተደማምጠው፣ ወደ አንድ የጋራ ሐሳብ፣ አማካይ ሐሳብ ላይ ደርሰው
2 hours ago
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የዓይን ሐኪምና የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የዓይን ህክምና ትምህርት ክፍል መስራች የነበሩት የዶ/ር ጳውሎስ ቀንአ የቀብር ሥነ -ሥርዓት ዛሬ ከሰዓት በኋላ በጴጥሮስ ወ/ጳውሎስ ተፈፀመ፡፡
ነሐሴ 7 2018 በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የዓይን ሐኪምና የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የዓይን ህክምና ትምህርት ክፍል መስራች የነበሩት የዶ/ር ጳውሎስ ቀንአ የቀብር ሥነ -ሥርዓት ዛሬ ከሰዓት በኋላ በጴጥሮስ ወ/ጳውሎስ ተፈፀመ፡፡ የዓይን ህክምናን በቤሩት ሊባኖስ በሚገኘው የአሜሪካ ዩኒቨርስቲ ተምረው የተመረቁት ዶ/ር ጳውሎስ ቀንአ ከኢትዮጵያ ውጪ በርካታ የስራ እድሎች ቀርበውላቸው የነበረ ቢሆንም በሀገር ቤት በቂ የህክምና ዶክተሮች የሉንም በማለት አገርቸውን በትጋት ማገልገላቸውን የህይወት ታሪካቸው ያስረዳል፡፡ ዶክተር ጳውሎስ፣ በ1964 ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ በመመለስ በዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል ለአጭር ጊዜ የውጭ ሀገር ባለሙያ ጋር አብረው መስራት ጀምረው እንደነበር የሕይወት ታሪካቸው ይናገራል፡፡ በ1980 ዓ.ም በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የመጀመሪያውን የሶ
3 hours ago
ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው በጀት አመት 23 አነስተኛ የፀሀይ ሀይል ማመንጫዎችን ሰርታ ወደ አገልግሎት አስገብታለች ተባለ፡፡
ነሐሴ 7 2018 ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው በጀት አመት 23 አነስተኛ የፀሀይ ሀይል ማመንጫዎችን ሰርታ ወደ አገልግሎት አስገብታለች ተባለ፡፡ በዓለም ገበያ ዋጋው በከፍተኛ ደረጃ እየቀነሰ መሆኑ እና የሚያመርተው ሀይልም እያደገ በመሆኑ ኢትዮጵያ በስፋት የፀሐይ ሀይል ማመንጫዎችን ትገነባለች ተብሏል፡፡ ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ... ቴዎድሮስ ወርቁ
5 hours ago
በአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ሃዲዶች ላይ ለአካል ጉዳተኞች የተሰራው መወጣጫ(ራምፕ) ለዓመታት በመዘጋቱ አካል ጉዳተኞች ባቡር መጠቀም ለማቆም ተገደናል ሲሉ ቅሬታቸውን አቅርበዋል።
ነሐሴ 7 2018 በአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ሃዲዶች ላይ ለአካል ጉዳተኞች የተሰራው መወጣጫ(ራምፕ) ለዓመታት በመዘጋቱ አካል ጉዳተኞች ባቡር መጠቀም ለማቆም ተገደናል ሲሉ ቅሬታቸውን አቅርበዋል። የሃዲዱ ጠባቂ የፀጥታ አካላት የተዘጋውን መወጣጫ(ራምፕ) እንዲከፍቱላቸው ቢጠይቁም የተሰጣቸው ምላሽ እስከ ድብደባ የደረሰ መሆኑንም ቅሬታቸውን ያቀረቡ አካል ጉዳተኞች ነግረውናል፡፡ በከተማዋ ያሉ የቀላል ባቡር ሃዲዶች ለጉዳት አልባው የደረጃ መወጣጫ፤ለአካል ጉዳተኞች ደግሞ ለዊልቸርና ክራንች ተጠቃሚዎች የተመቸ የመወጣጫ (ራምፕ) እንዳለው የነገሩን ቅሬታ አቅራቢዎቹ፤ ለአካል ጉዳተኛው የተሻለው የትራንስፖርት አማራጭ ባቡር ቢሆንም በዚህ ምክንያት መጠቀም ለማቆም ተገደናል ብለዋል፡፡ የኢትዮጵያ የአካል ጉዳተኞች ብሄራዊ ማህበር የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ተሰማ ሰብስቤ
6 hours ago
የነሐሴ 7 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
#ዩጋንዳ ዩጋንዳ ከአውሮፓ የሚባረሩ የ3ኛ አገር ስደተኞችን ልትቀበል ነው ተባለ፡፡ ዩጋንዳ ከአውሮፓ ተባራሪዎቹን ተቀብላ ለማስተናገድ መዘጋጀቷን ካቲሜሪኒ የተሰኘ የግሪክ ጋዜጣ መዘገቡን አናዶሉ ፅፏል፡፡ ጋዜጣው ዘገባውን ያሰራጨው ዲፕሎማሲያዊ ምንጮችን በዋቢነት በመጥቀስ እንደሆነ ታውቋል፡፡ የሐሳቡ ቀዳሚ አፍላቂዎች ጀርመን ፣ ኦስትሪያ ፣ ዘ ኔዘርላንድስ እና እና ግሪክ መሆናቸው ተጠቅሷል፡፡ ዩጋንዳ በውጥኑ ቀዳሚ ስራ ላይ ማዋያ 10 ሺህ የ3ኛ አገር ከአውሮፓ ተባራሪ ጥገኝነት ፈላጊዎችን ተቀብላ ታስተናግዳለች ተብሏል፡፡ የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ሰነድ አልባዎች ናቸው የተባሉ የ3ኛ አገራት ጥገኝነት ፈላጊዎችን ወደተለያዩ የአፍሪካ አገሮች እያባረረ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ዩጋንዳ ከአውሮፓ ተባራሪዎቹን ጥገኝት ፈላጊዎች ልትቀበል ነው
6 hours ago
1
2
3
4
5
የነሐሴ 7 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
6 hours ago
የነሐሴ 6 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
1 day ago
የነሐሴ 5 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
2 days ago
1/103
በአዲስ አበባ አጀንዳ ላይ የመከረውን ተመካካሪ ቡድን ጨምሮ ስምንቱም በአምስት መቶ ተሳታፊዎች የተቋቋሙ ቡድኖች በየቡድናቸው ሲመካከሩ ቆይተው በምክረ ሐሳቦች ላይ መስማማታቸውን ኮሚሽኑ ተናገረ።
2 hours ago
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የዓይን ሐኪምና የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የዓይን ህክምና ትምህርት ክፍል መስራች የነበሩት የዶ/ር ጳውሎስ ቀንአ የቀብር ሥነ -ሥርዓት ዛሬ ከሰዓት በኋላ በጴጥሮስ ወ/ጳውሎስ ተፈፀመ፡፡
3 hours ago
ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው በጀት አመት 23 አነስተኛ የፀሀይ ሀይል ማመንጫዎችን ሰርታ ወደ አገልግሎት አስገብታለች ተባለ፡፡
5 hours ago
1/1401
ዛሬ ብሔራዊ ባንክ ይፋ ባደረገው የውጭ ምንዛሬ ጨረታ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካይ በ161 ብር ከ79 ሳንቲም መሸጡ ተነገረ፡፡
1 day ago
ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲው መቀጠሉ አላሰራ ያሉ የህግ ማዕቀፎች እና ሌሎች የግሉን ዘርፍ እየፈተኑት ነው፡፡
6 days ago
የመኖሪያ ቤት ችግር በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ የብዙዎች ራስ ምታት ሆኖ ቀጥሏል።
Aug 3
1/91
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Load More
bottom of page