top of page
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው በጀት አመት 23 አነስተኛ የፀሀይ ሀይል ማመንጫዎችን ሰርታ ወደ አገልግሎት አስገብታለች ተባለ፡፡
ነሐሴ 7 2018 ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው በጀት አመት 23 አነስተኛ የፀሀይ ሀይል ማመንጫዎችን ሰርታ ወደ አገልግሎት አስገብታለች ተባለ፡፡ በዓለም ገበያ ዋጋው በከፍተኛ ደረጃ እየቀነሰ መሆኑ እና የሚያመርተው ሀይልም እያደገ በመሆኑ ኢትዮጵያ በስፋት የፀሐይ ሀይል ማመንጫዎችን ትገነባለች ተብሏል፡፡ ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ... ቴዎድሮስ ወርቁ
23 minutes ago
በአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ሃዲዶች ላይ ለአካል ጉዳተኞች የተሰራው መወጣጫ(ራምፕ) ለዓመታት በመዘጋቱ አካል ጉዳተኞች ባቡር መጠቀም ለማቆም ተገደናል ሲሉ ቅሬታቸውን አቅርበዋል።
ነሐሴ 7 2018 በአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ሃዲዶች ላይ ለአካል ጉዳተኞች የተሰራው መወጣጫ(ራምፕ) ለዓመታት በመዘጋቱ አካል ጉዳተኞች ባቡር መጠቀም ለማቆም ተገደናል ሲሉ ቅሬታቸውን አቅርበዋል። የሃዲዱ ጠባቂ የፀጥታ አካላት የተዘጋውን መወጣጫ(ራምፕ) እንዲከፍቱላቸው ቢጠይቁም የተሰጣቸው ምላሽ እስከ ድብደባ የደረሰ መሆኑንም ቅሬታቸውን ያቀረቡ አካል ጉዳተኞች ነግረውናል፡፡ በከተማዋ ያሉ የቀላል ባቡር ሃዲዶች ለጉዳት አልባው የደረጃ መወጣጫ፤ለአካል ጉዳተኞች ደግሞ ለዊልቸርና ክራንች ተጠቃሚዎች የተመቸ የመወጣጫ (ራምፕ) እንዳለው የነገሩን ቅሬታ አቅራቢዎቹ፤ ለአካል ጉዳተኛው የተሻለው የትራንስፖርት አማራጭ ባቡር ቢሆንም በዚህ ምክንያት መጠቀም ለማቆም ተገደናል ብለዋል፡፡ የኢትዮጵያ የአካል ጉዳተኞች ብሄራዊ ማህበር የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ተሰማ ሰብስቤ
2 hours ago
የነሐሴ 7 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
#ዩጋንዳ ዩጋንዳ ከአውሮፓ የሚባረሩ የ3ኛ አገር ስደተኞችን ልትቀበል ነው ተባለ፡፡ ዩጋንዳ ከአውሮፓ ተባራሪዎቹን ተቀብላ ለማስተናገድ መዘጋጀቷን ካቲሜሪኒ የተሰኘ የግሪክ ጋዜጣ መዘገቡን አናዶሉ ፅፏል፡፡ ጋዜጣው ዘገባውን ያሰራጨው ዲፕሎማሲያዊ ምንጮችን በዋቢነት በመጥቀስ እንደሆነ ታውቋል፡፡ የሐሳቡ ቀዳሚ አፍላቂዎች ጀርመን ፣ ኦስትሪያ ፣ ዘ ኔዘርላንድስ እና እና ግሪክ መሆናቸው ተጠቅሷል፡፡ ዩጋንዳ በውጥኑ ቀዳሚ ስራ ላይ ማዋያ 10 ሺህ የ3ኛ አገር ከአውሮፓ ተባራሪ ጥገኝነት ፈላጊዎችን ተቀብላ ታስተናግዳለች ተብሏል፡፡ የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ሰነድ አልባዎች ናቸው የተባሉ የ3ኛ አገራት ጥገኝነት ፈላጊዎችን ወደተለያዩ የአፍሪካ አገሮች እያባረረ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ዩጋንዳ ከአውሮፓ ተባራሪዎቹን ጥገኝት ፈላጊዎች ልትቀበል ነው
2 hours ago
በኢትዮጵያ አንዳንድ አካባቢዎች ሊከሰት የሚችለው ኤልኒኖ በግብርና እንዲሁም አምራች እና የአገልግሎት ዘርፎች ላይም ተፅዕኖ ይኖረዋል ተባለ።
ነሐሴ 7 2018 በኢትዮጵያ አንዳንድ አካባቢዎች ሊከሰት የሚችለው ኤልኒኖ በግብርና እንዲሁም አምራች እና የአገልግሎት ዘርፎች ላይም ተፅዕኖ ይኖረዋል ተባለ። ከአስር ዓመት በፊት በኢትዮጵያ የታየው የኤልኒኖ ተፅዕኖ የእህል ምርት ውጤትን ከ15 እስከ 20 በመቶ እንዲቀንስ አድርጎ እንደነበር አንድ የዘርፉ ተመራማሪ ነግረውናል። ክስተቱ ከፍቶ በታየባቸው የኢትዮጵያ ምስራቃዊ አካባቢዎች የእህል ምርት ቅናሹ ከ40 በመቶ በላይ እንደነበር በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ረዳት ፕሮፌሰርና በፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ተባባሪ ተመራማሪ የሆኑት ዶክተር ሠለሞን ዜና ያስታወሱት። ተፅዕኖው ምግብ እና ለስላሳ መጠጥ አምራች ፋብሪካዎች ላይም መታየቱን ዶክተር ሠለሞን ተናግረዋል። የእነዚህ ፋብሪካዎች ምርታማነት በ25 በመቶ ቀንሷል ያሉ ሲሆን ሽያጫቸውም በ39 በመቶ ዝቅ ማለቱን ጠቅ
2 hours ago
በኢትዮጵያ እየተመረተ ካለው የኤሌክትሪክ ኃይል ግማሽ ያህሉ ከህዳሴ ግድብ መሆኑ ተነገረ።
ነሐሴ 7 2018 በኢትዮጵያ እየተመረተ ካለው የኤሌክትሪክ ኃይል ግማሽ ያህሉ ከህዳሴ ግድብ መሆኑ ተነገረ። በአሁኑ ወቅት የታላቁ ህዳሴ ግድብ በሙሉ አቅሙ ማለትም 5 ሺህ 150 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል እያመረተ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ነግሮናል፡፡ እየተጠናቀቀ ባለው የ2018 ዓመት እንደ ሀገር 38 ሺህ ጊጋ ዋት ሰዓት ኃይል ለማምረት ውጥን ተይዞ 35 ሺህ 671 ጊጋ ዋት ሰዓት ኃይል መመረቱንና፤ከተመረተው ግማሽ ያህሉ ማለትም 18 ሺህ 360 ጊጋ ዋት ሰዓት የተመረተው ከህዳሴ ግድብ መሆኑን የተቋሙ የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሞገስ መኮንን ነግረውናል፡፡ ከአፍሪካ ግዙፉ የሀይል ማመንጫ የሆነው ግድቡ ኢትዮጵያ የምታመርተውን የኤሌክትሪክ ኃይል መጠን የመጨመሩን ያክል ሃገሪቱ ለሽያጭ የምታቀርበውን የኃይል መጠንም ጨምሮታል የሚሉት አቶ ሞገ
2 hours ago
1
2
3
4
5
የነሐሴ 7 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
2 hours ago
የነሐሴ 6 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
1 day ago
የነሐሴ 5 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
2 days ago
1/103
ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው በጀት አመት 23 አነስተኛ የፀሀይ ሀይል ማመንጫዎችን ሰርታ ወደ አገልግሎት አስገብታለች ተባለ፡፡
23 minutes ago
በአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ሃዲዶች ላይ ለአካል ጉዳተኞች የተሰራው መወጣጫ(ራምፕ) ለዓመታት በመዘጋቱ አካል ጉዳተኞች ባቡር መጠቀም ለማቆም ተገደናል ሲሉ ቅሬታቸውን አቅርበዋል።
2 hours ago
በኢትዮጵያ አንዳንድ አካባቢዎች ሊከሰት የሚችለው ኤልኒኖ በግብርና እንዲሁም አምራች እና የአገልግሎት ዘርፎች ላይም ተፅዕኖ ይኖረዋል ተባለ።
2 hours ago
1/1400
ዛሬ ብሔራዊ ባንክ ይፋ ባደረገው የውጭ ምንዛሬ ጨረታ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካይ በ161 ብር ከ79 ሳንቲም መሸጡ ተነገረ፡፡
22 hours ago
ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲው መቀጠሉ አላሰራ ያሉ የህግ ማዕቀፎች እና ሌሎች የግሉን ዘርፍ እየፈተኑት ነው፡፡
6 days ago
የመኖሪያ ቤት ችግር በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ የብዙዎች ራስ ምታት ሆኖ ቀጥሏል።
Aug 3
1/91
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Load More
bottom of page