top of page
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
የነሐሴ 8 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
#የተባበሩት_አረብ_ኢሚሬትስ የተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ በሆርሙዝ ወሽመጥ በሁለት መርከቦቼ ላይ ጥቃት ሰንዝራለች ያለቻትን ኢራንን በብርቱ ኮነነቻት ተባለ፡፡ ኢራን በነዳጅ ጫኝ መርከቦቻችን ላይ ጥቃት ሰንዝራለች ሲል ከበድ ያለ ተቃውሞውን ያሰማው የኢሚሬትስ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት እንደሆነ አልጀዚራ እና AFP ፅፈዋል፡፡ ያም ሆኖ የኢሚሬትስ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት በመርከቦቻችንም ሆነ በባህረኞቻቸው ላይ የደረሰ አንዳችም ጉዳት የለም ማለቱ ተሰምቷል፡፡ ኢሚሬትስ በሆርሙዝ መሰል ጥቃት ተሰንዝሮብኛል ስትል ሳምንት ባልሞላው ጊዜ የአሁኑ 2ኛዋ ነው ተብሏል፡፡ ባለፈው ሳምንት ቅዳሜም ኢሚሬትስ በሆርሙዝ ወሽመጥ በሌላ ነዳጅ ጫኝ መርከቤ ላይ ጥቃት ተሰንዝሮባታል ብላ እንደነበር መረጃው አስታውሷል፡፡ ኢራን ትዕዛዜን በሚተላለፉ መርከቦች ላይ እርምጃ እወስዳለሁ
4 hours ago
የቱሪዝም ተጓዥችና የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች የሀገርን ገፅታ በመገንባትና ቱሪዝምን ለማስተዋወቅ ከፍተኛ አስተዋጾ እንዳላቸው ይነገራል፡፡
ነሐሴ 8 2018 የቱሪዝም ተጓዥችና የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች የሀገርን ገፅታ በመገንባትና ቱሪዝምን ለማስተዋወቅ ከፍተኛ አስተዋጾ እንዳላቸው ይነገራል፡፡ ኢትዮጵያም ይህንን መልካም አጋጣሚ በአግባቡ ለመጠቀም እነዚህ የዘርፉ ባለሙያዎች ወደ ሀገር ውስጥ ሲገቡ አስፈላጊውን መረጃና ጥበቃ ማድረግ እንደሚገባ ባለሙያዎች አሳስበዋል። የቱሪዝም ተጓዥ ብሎገሮች ወይም ፀሀፊዎች በየሄዱበት የተመለከቱትን በጎም ይሁን መጥፎ ኩነቶች ቀጥታ ለተከታዮቻቸው ያሳውቃሉ፡፡ ይሄ ስራቸው ደግሞ በአለም አቀፍ አስጎብኚ ድርጅቶች ትልቅ ትኩረት እንደሚሰጠው ያነጋገርናቸው የቱሪዝም ባለሙያዎች ያስረዳሉ፡፡ እንደ ኢትዮጵያ ከፍተኛ ገንዘብ ከፍሎ በአለም አቀፍ የቱሪዝም ማስታወቂያ መስክ ላይ ማስተዋወቅ ለማይችሉ ሀገራት እነዚህ የቱሪዝም ፀሀፊዎች ፣ የማህበራዊ ትስስር ገፅ ተፅ
4 hours ago
ገዳ ባንክ አዲስ የሚያስገነባውን የህንፃ ዲዛይን ይፋ አደረገ፡፡
ነሐሴ 8 2018 ገዳ ባንክ አዲስ የሚያስገነባውን የህንፃ ዲዛይን ይፋ አደረገ፡፡ ባንኩ አስገነባዋለሁ ያለው ዋና መስሪያ ቤት ሜክሲኮ አካባቢ በ6 ሺህ 579 ካሬ ሜትር ላይ እንደሚያርፍም ተናግሯል፡፡ ገዳ ባንኩ ይፋ ያደረገው የህንፃው ዲዛይን የኪነ-ሕንፃ ጥበብን ከዘመናዊ ቴክኖሎጂ ጋር ያቀናጀ መሆኑን የተናገሩት የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ወልዴ ቡልቶ የዋና መሥሪያ ቤት ግንባታ ለማካሄድ የዲዛይን ውድድር ሲያካሂድ ቆይቷል ብለዋል። ውድድሩ በዘርፉ በታወቁ ገለልተኛ ዳኞች ጥብቅ ምዘና ሲደረግበት የቆየ መሆኑ የተነገረ ሲሆን መስፈርቱን አሟልተው ለውድድር ከቀረቡ 18 ተወዳዳሪዎች አንድ ድርጅት አሸንፏል ተብሏል። ወደ ስራ ከገባ ሶስት አመታትን ያስቆጠረው ገዳ ባንክ ከ32 ሺህ በላይ ባለአክሲዮኖች እንዳሉት ያነሳ ሲሆን ጠቅላላ ሀብቴ 12.6 ቢሊየን ብ
6 hours ago
በአዲስ አበባ አጀንዳ ላይ የመከረውን ተመካካሪ ቡድን ጨምሮ ስምንቱም በአምስት መቶ ተሳታፊዎች የተቋቋሙ ቡድኖች በየቡድናቸው ሲመካከሩ ቆይተው በምክረ ሐሳቦች ላይ መስማማታቸውን ኮሚሽኑ ተናገረ።
ነሐሴ 7 2018 በአዲስ አበባ አጀንዳ ላይ የመከረውን ተመካካሪ ቡድን ጨምሮ ስምንቱም በአምስት መቶ ተሳታፊዎች የተቋቋሙ ቡድኖች በየቡድናቸው ሲመካከሩ ቆይተው በምክረ ሐሳቦች ላይ መስማማታቸውን ኮሚሽኑ ተናገረ። የምክክር ሂደቱን አስመልክተው ዛሬ ለጋዜጠኞች መግለጫ የሰጡት ምክትል ኮሚሽነር ሂሩት ገብረስላሴ፣ ሁሉም ተመካካሪ ቡድኖች በቀረቡ ምክረ ሐሳቦች ላይ ተስማምተው መፈረማቸውን አስረድተዋል። አከራካሪ ሆኖ የሰነበተው ቡድን 7 ወይም በአዲስ አበባ ላይ የሠራው ቡድን በምክረ ሐሳቡ ላይ መግባባት ላይ ደርሷል ተብሏል። "በዚህ ሂደት ውስጥ አለመግባባቶች፣ ግጭቶች አልነበሩም አይባልም። በመኖራቸው ምክንያት ግን ይህ ምክክር አስፈላጊ መሆኑን የበለጠ አረጋግጦልናል። እነዚያ ግጭቶች ተፈተው፣ ተደማምጠው፣ ወደ አንድ የጋራ ሐሳብ፣ አማካይ ሐሳብ ላይ ደርሰው
24 hours ago
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የዓይን ሐኪምና የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የዓይን ህክምና ትምህርት ክፍል መስራች የነበሩት የዶ/ር ጳውሎስ ቀንአ የቀብር ሥነ -ሥርዓት ዛሬ ከሰዓት በኋላ በጴጥሮስ ወ/ጳውሎስ ተፈፀመ፡፡
ነሐሴ 7 2018 በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የዓይን ሐኪምና የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የዓይን ህክምና ትምህርት ክፍል መስራች የነበሩት የዶ/ር ጳውሎስ ቀንአ የቀብር ሥነ -ሥርዓት ዛሬ ከሰዓት በኋላ በጴጥሮስ ወ/ጳውሎስ ተፈፀመ፡፡ የዓይን ህክምናን በቤሩት ሊባኖስ በሚገኘው የአሜሪካ ዩኒቨርስቲ ተምረው የተመረቁት ዶ/ር ጳውሎስ ቀንአ ከኢትዮጵያ ውጪ በርካታ የስራ እድሎች ቀርበውላቸው የነበረ ቢሆንም በሀገር ቤት በቂ የህክምና ዶክተሮች የሉንም በማለት አገርቸውን በትጋት ማገልገላቸውን የህይወት ታሪካቸው ያስረዳል፡፡ ዶክተር ጳውሎስ፣ በ1964 ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ በመመለስ በዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል ለአጭር ጊዜ የውጭ ሀገር ባለሙያ ጋር አብረው መስራት ጀምረው እንደነበር የሕይወት ታሪካቸው ይናገራል፡፡ በ1980 ዓ.ም በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የመጀመሪያውን የሶ
24 hours ago
1
2
3
4
5
የነሐሴ 8 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
4 hours ago
የነሐሴ 7 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
1 day ago
የነሐሴ 6 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
2 days ago
1/103
የቱሪዝም ተጓዥችና የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች የሀገርን ገፅታ በመገንባትና ቱሪዝምን ለማስተዋወቅ ከፍተኛ አስተዋጾ እንዳላቸው ይነገራል፡፡
4 hours ago
ገዳ ባንክ አዲስ የሚያስገነባውን የህንፃ ዲዛይን ይፋ አደረገ፡፡
6 hours ago
በአዲስ አበባ አጀንዳ ላይ የመከረውን ተመካካሪ ቡድን ጨምሮ ስምንቱም በአምስት መቶ ተሳታፊዎች የተቋቋሙ ቡድኖች በየቡድናቸው ሲመካከሩ ቆይተው በምክረ ሐሳቦች ላይ መስማማታቸውን ኮሚሽኑ ተናገረ።
24 hours ago
1/1401
ዛሬ ብሔራዊ ባንክ ይፋ ባደረገው የውጭ ምንዛሬ ጨረታ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካይ በ161 ብር ከ79 ሳንቲም መሸጡ ተነገረ፡፡
2 days ago
ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲው መቀጠሉ አላሰራ ያሉ የህግ ማዕቀፎች እና ሌሎች የግሉን ዘርፍ እየፈተኑት ነው፡፡
Aug 7
የመኖሪያ ቤት ችግር በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ የብዙዎች ራስ ምታት ሆኖ ቀጥሏል።
Aug 3
1/91
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Load More
bottom of page