top of page
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
ታሪክን_የኋሊት
ባለ ብዙ ገድሉ አፍሪካ አሜሪካዊ ስፖርተኛ ጄሲ ኦውንስ በዘመኑ ድንቅነቱን አስመስክሯል፡፡ በተለይም ከ90 አመታት በፊት በጀርመን በተካሄደው የበርሊን ኦሎምፒክ ታላቁን ታሪክ የሰራበት ነበር፡፡ በዚያ ኦሎምፒክ ኦውንስ በተለያዩ ስፖርታዊ ክንውኖች አራት የወርቅ ሜሊያዎችን አጥልቋል፡፡ በዚህ ኦሎምፒክ በመቶ ሜትር ሩጫ የመጀመሪያዋን የወርቅ ሜዳሊያ ያገኘው ከ90 አመታት በፊት በዛሬዋ እለት ነበር፡፡ ሁለገቡ ኦውንስ በበርሊን ኦሎምፒክ ከመቶ ሜትር ሩጫ በተጨማሪ በአግድመት ዝላይ ፣ በ200 ሜትር እንዲሁም 4 በ 4 መቶ ሜትር የዱላ ቅብብል 3 የወርቅ ሜዳሊያዎችም አሸንፏል፡፡ ጄ ሲ ኦውንስ ከ90 አመታት በፊት በበርሊን ኦሎምፒክ ከየትኞቹም ተፎካካሪ ስፖርተኞች በበለጠ በድል ያሸበረቀ ሆኖ አጠናቋል፡፡ ዘመኑ ናዚ ጀርመን አለምን በጦር አስገበራለሁ በሚል እብሪ
4 hours ago
በኤሌክትሪክ እጦት ምክንያት የእለት ተእለት ተግባራቸውን መከወን ዳገት እንደሆነባቸው የምዕራብ ጎጃም ዞን ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡
ሐምሌ 27 2018 በኤሌክትሪክ እጦት ምክንያት የእለት ተእለት ተግባራቸውን መከወን ዳገት እንደሆነባቸው የምዕራብ ጎጃም ዞን ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትክ አገልግሎት በበኩሉ ማህበረሰቡ የሚያነሳው ችግር ተገቢ ነው እሱን ለማስተካከልም እየሰራሁ ነው ብሏል፡፡ ከ1.3 ሚሊየን በላይ ህዝብ ያለበት የምዕራብ ጎጃም ዞን ኤሌክትሪክ እያገኘን ያለነው በሳምንት አንዴ ነው፤ 6ቱን ቀናት ደግሞ በጨለማ ማሳለፍ ከጀመርን ከራርመናል ሲሉ ቅሬታቸውን ነግረውናል፡፡ ለረጅም ጊዜ ስንፈተንበት ለቆየነው ችግርም መፍትሄ ለማግኘት የአማራ ሪጅን ማስተባበሪያ ቢሮን ጨምሮ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በአካል በመቅረብ ጥያቄያችንን አቅርበናል ያሉት ቅሬታ አቅራቢዎቹ የፍኖተ ሰላም ሰብስቴሽን ሥራውን በአግባቡ ለማከናወን በአስቸኳይ አዲስ ትራንስፎርመር የሚያፈልግ በመ
4 hours ago
ጥብቅ እንደሆነ የሚነገርለት የኢትዮጵያ የባንኮች ብድር አሰጣጥ ሥርዓት አሁንም ሊሻሻሉ የሚገቡ ጉዳዮች ያሉበት ነው ተባለ።
ሐምሌ 27 2018 ጥብቅ እንደሆነ የሚነገርለት የኢትዮጵያ የባንኮች ብድር አሰጣጥ ሥርዓት አሁንም ሊሻሻሉ የሚገቡ ጉዳዮች ያሉበት ነው ተባለ። ሰዎች ከዚህ በፊት የወሰዷቸውን ብድሮች የከፈሉበት መልካም ታሪክ እየታየ ከባንኮች ገንዘብ የሚያገኙበት ሥርዓት በኢትዮጵያም ሊለመድ እንደሚገባ የዘርፉ ባለሙያዎች ተናግረዋል። በኢትዮጵያ የባንኮች ብድር መመርያና ፖሊሲ ከባንክ ባንክ የተለያየ በመሆኑ የብድር አሰጣጥ ሂደቱም በተወሰነ መልኩ ከተቋም ተቋም እንደሚለያይ ተነግሯል፡፡ ከብድር ጋር ተያይዞ በኢትዮጵያ ያሉ ባንኮች ዋና ዋና የብድር መስፈርቶችን ያስቀምጣሉ፡፡ ከእነዚህ መካከል የብድር መያዣ ፣ ካፒታል፣ የስራ ዕቅድ፣ የገንዘብ አቅም ፣ የብድር ስጋት ደረጃ እንዲሁም አስፈላጊ የሰነዶችና ቅድመ ሁኔታዎችን ማሟላት የሚሉት እና ሌሎችም ይገኙበታል፡፡ ሆኖም እነዚህ
6 hours ago
የመኖሪያ ቤት ችግር በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ የብዙዎች ራስ ምታት ሆኖ ቀጥሏል።
ሐምሌ 27 2018 የመኖሪያ ቤት ችግር በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ የብዙዎች ራስ ምታት ሆኖ ቀጥሏል። በሪል እስቴት ዘርፍ ከተሰማሩ አልሚዎች መካከል አንዱ የሆነውና የቤት ችግርን ለመፍታት እሰራለሁ የሚለው አባይ ሆምስ ሪል እስቴት፤ ከሰሞኑ በ2 ቢሊዮን ብር የግንባታ ወጪ አዲስ የመኖሪያ ህንፃ ፕሮጀክት ይፋ አድርጓል፡፡ ከቄራ ወደ ጎተራ በሚወስደው መንገድ ፔፕሲ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ (kings residence) ኪንግስ ሬዚደንስ ሲል የሰየመውና 80 የሚሆኑ አፓርትመንት ቤቶች ሚገነቡበት ፕሮጀክት ገዢዎች በተገኙበት ባሳለፍነው ቅዳሜ የመሬት ቁፋሮ ስራውን አስጀምሯል፡፡ የአባይ ሆምስ ሪልእስቴት አማካሪ የሆኑት አቶ ልኡል ደረጀ በሪል እስቴት ዘርፉ ከሚስተዋሉ ችግሮች መካከል የግንባታ ግብአት የዋጋ ግሽበት ዋነኛው ነው፤የግንባታ ወጪ ስለጨመረብኝ ገን
6 hours ago
የሐምሌ 27 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
#ኢራን በኢራን ለጠላት ሲሰልሉ ተደርሶባቸዋል የተባሉ ሁለት ግለሰቦች በሞት ተቀጡ፡፡ ሁለቱ ሰዎች በሞት የተቀጡት በፍርድ ቤት የእስራኤል ሰላዮች በመሆን ጥፋተኝነታቸው ስለተረጋገጠባቸው ነው መባሉን አልጀዚራ ፅፏል፡፡ በሞት የተቀጡት ግለሰቦች የወታደራዊ እና የደህንነት ተቋማትን መገኛ አመልካች መረጃዎችን ለእስራኤሉ የውጭ የስለላ ተቋም ሞሳድ ባልደረቦች ሲያቀብሉ ነበር ተብሏል፡፡ የፅሁፍ እና የምስል መረጃዎችን ለሞሳድ እንደላኩ ተረጋግጦባቸዋል ተብሏል፡፡ እስራኤል ኢራን ውስጥ የስለላ እጇ በጣሙን የረዘመ እንደሆነ ይነገራል፡፡ ኢራን ውስጥ ከዚህ ቀደምም ለእስራኤል ሰለላ ሲያቀላጥፉ ነበር የተባሉ በርካታ ሰዎች በሞት መቀጣታቸው መረጃው አስታውሷል፡፡ #ሱዳን በሱዳን ዳርፉር በባህላዊ የፍርድ ስፍራ በተፈፀመ የድሮን ጥቃት 35 ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን የሰ
8 hours ago
1
2
3
4
5
የሐምሌ 27 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
8 hours ago
የሐምሌ 23 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
4 days ago
የሐምሌ 22 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
5 days ago
1/100
በኤሌክትሪክ እጦት ምክንያት የእለት ተእለት ተግባራቸውን መከወን ዳገት እንደሆነባቸው የምዕራብ ጎጃም ዞን ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡
4 hours ago
ጥብቅ እንደሆነ የሚነገርለት የኢትዮጵያ የባንኮች ብድር አሰጣጥ ሥርዓት አሁንም ሊሻሻሉ የሚገቡ ጉዳዮች ያሉበት ነው ተባለ።
6 hours ago
የመኖሪያ ቤት ችግር በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ የብዙዎች ራስ ምታት ሆኖ ቀጥሏል።
6 hours ago
1/1383
የመኖሪያ ቤት ችግር በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ የብዙዎች ራስ ምታት ሆኖ ቀጥሏል።
6 hours ago
በኢትዮጵያ መንግስት ትንበያ መሰረት ከስድስት ወራት በኋላ የዋጋ ግሽበት ወደ ነጠላ አሃዝ ይወርዳል፡፡
3 days ago
በኢትዮጵያ በቆዳና ሌጦ ዘርፍ ሲሰሩ ከነበሩ 31 ፋብሪካዎች ውስጥ አሁን በስራ ላይ ያሉት ሰባት ብቻ ናቸው ተባለ።
Jul 23
1/91
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Load More
bottom of page