top of page
የኢትዮጵያ የንፁህ መጠጥ ውሃ ሽፋን 72 በመቶ መድረሱን የውሃ ኢነርጂ ሚኒስቴር ተናገረ፡፡
ሚያዝያ 12/2018 የኢትዮጵያ የንፁህ መጠጥ ውሃ ሽፋን 72 በመቶ መድረሱን የውሃ ኢነርጂ ሚኒስቴር ተናገረ፡፡ በብዙ ምክንያቶች የንፁህ መጠጥ ውሃን ከህዝቡ ማዳረስ ፈተና መሆኑን የሚናገረው ሚኒስቴሩ አሁን በያስኩት መንገድ ከሄድኩ የዛሬ 5 ዓመት ሁሉንም ህዝብ ንፁህ ውሃ ማጠጣት አያቅተኝም ብሏል፡፡ ለመሆኑ የመጠጥ ውሃ ሽፋኑ 72 በመቶ ሆነ ስንል ምን ማለታችን ነው ያልናቸው በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የዋን ዋሽ ናሽናል ፕሮጀክት የገጠር መጠት ውሃ አስተባባሪው አቶ ቴዎድሮስ ተድላ የመጠጥ ውሃ ሽፋንን ለመግለፅ በገጠርና በከተማ የተቀጠጠው ደረጃ (standard) የተለያየ መሆኑን ያስረዳሉ፡፡ አቶ ቴዎድሮስ እንደሚሉት በገጠሩ የሃገራችን ክፍሎች የአንድ ሰው የቀን ፍጆታ 25 ሊትር ነው፤በትናንሽ ከተሞች የአንድ ሰው የቀን ፍጆታ 40 ሊትር ይደርሳል፤እ
21 hours ago


የአውሮፓ ህብረት በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት አቋርጦት የነበረውን የበጀት ድጋፍ ዳግም አስጀመረ።
ሚያዝያ 12/2018 የአውሮፓ ህብረት በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት አቋርጦት የነበረውን የበጀት ድጋፍ ዳግም አስጀመረ። በዚህም ህበረቱ ለኢትዮጵያ መንግስት የበጀት ድጋፍ 140 ሚሊዮን ዩሮ ለመስጠት መወሰኑን የአውሮፓ ህብረት የአለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽር ጆሴፍ ሲኬላ ተናግረዋል። ኮሚሽነሩ ይህንን የተናገሩት በአዲስ አበባ መካሄድ በጀመረው የኢትዮጵያ- የአውሮፓ ህብረት የቢዝነስ ፎረም ላይ ነው። የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ የበጀት ድጋፍ መስጠቱን ያቋረጠው ከስድስት አመት በፊት እ.አ 2020 እንደነበር ተጠቅሷል። ህብረቱ የበጀት ድጋፍ ማድረጉን ዳግሞ ያስጀመረው የኢትዮጵያ መንግስት እየወሰዳቸው ያሉ ሪፎርሞች ላይ እምነት ስለሳደረ ነው ሲሉ ኮሚሽነሩ አስረድተዋል። በሌላ በኩል የአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ የንግድ ቀጠናን ተግባራዊት ለማፍጠን የሚያግዝ 1
22 hours ago


የበሬ ቆዳ በጥሬው ለምዕራብ አፍሪካ ለምግብነት እየተላከ መሆኑ የቆዳ ፋብሪካዎችን እና ጥሬ እቃ አቅራቢዎቻቸውን እያወዛገበ ነው፡፡
ሚያዝያ 9/2018 የበሬ ቆዳ በጥሬው ለምዕራብ አፍሪካ ለምግብነት እየተላከ መሆኑ የቆዳ ፋብሪካዎችን እና ጥሬ እቃ አቅራቢዎቻቸውን እያወዛገበ ነው፡፡ ቆዳ አቅራቢዎቹ ያለምንም ልፋት በጥሬው ቆዳውን ለምግብነት ለሚጠቀሙ የአፍሪካ ሀገራት መላካቸው ፋብሪካዎቹን ጥሬ እቃ እያሳጣ ነው ተብሏል፡፡ መንግስት ቆዳ በጥሬው ለውጪ ገበያ የሚያቀርቡትን ለመግታት በበሬ ቆዳ ላይ የ150 በመቶ የታክስ ጭማሪ ስራ ላይ አውያለሁ ብሏል፡፡ በኢትዮጵያ የበሬ ቆዳ ለምግብነት አገልግሎት ወደ ምዕራብ አፍሪካ ሀገራት የመላክ አዝማሚያ መጨመሩን የኢትዮጵያ የቆዳ አምራቾች ማህበር ተናግሮ ነበር፡፡ ምርቱ በዋናነት የሚላከው ወደ ቶጎ እና ናይጄሪያ እንደሆነም ማህበሩ አመልክቷል፡፡ ይህን ተከትሎ የቆዳ ጥሬ ዕቃ አቅራቢዎች ምርታቸውን ለቆዳ ፋብሪካዎች ከማቅረብ ይልቅ፣ ለምግብነት ወደ
4 days ago


በቁም እንስሳት ሃብቷ ከአፍሪካ ቀዳሚ መሆኗ በሚነገርላት ኢትዮጵያ፤ የስጋ ምርት ለምን እንዲህ ተወደደ?
ሚያዝያ 8/2018 በቁም እንሰሳት ሃብቷ ከአፍሪካ ቀዳሚ መሆኗ የሚነገርላት ኢትዮጵያ የስጋ ምርት እንደልብ የማይገኝባት፣ ቢገኝም እንኳን የዋጋው ነገር ለብዙዎች የማይቀመስ በመሆኑ ’’ስጋ’’ የመግዛት አቅም ያላቸው ብቻ የሚያገኙት መሆኑ ተደጋግሞ ይነሳል፡፡ በተለይ ልኳንዳ ነጋዴዎች የስጋ ምርት ላይ በሚጣለው አግባብ ያልሆነና ተደራራቢ ግብር ምክንያት ስጋ እንዲወደድ፣ ነጋዴውም ጫና ውስጥ እንዲገባ ሆኗል ይላሉ፡፡ የአዲስ አበባ ልኳንዳ ነጋዴዎች ማህበር ፕሬዚዳንት አቶ አየለ ሳህሌ የስጋን ግብር በተመለከተ ከዛሬ 10 ዓመት ጀምሮ ቅሬታችንን ስናቀርብ ቆይተናል ይሁንና እስካሁን ይህ ነው የሚባል ምላሽ አልተሰጠንም ብለውናል፡፡ የገቢ ሰብሳቢው መስሪያ ቤት የልኳንዳ ቤቶችን ግብር የሚያሰላው በሬው የሚመዝነውን ኪሎ በመውሰድ 1 ኪሎ ስጋ ከሚሸጥበት ዋጋ ጋር
5 days ago


150 አምራቾችና አገልግሎት አቅራቢዎች የሚሳተፉበት አዲስ ቻምበር ዓለም አቀፍ ንግድ ትርዒት ሊካሄድ ነው፡፡
ሚያዝያ 8/2018 150 አምራቾችና አገልግሎት አቅራቢዎች የሚሳተፉበት አዲስ ቻምበር ዓለም አቀፍ ንግድ ትርዒት ሊካሄድ ነው፡፡ የንግድ ትርዒቱ ሲዘጋጅ ለ27 ጊዜ መሆኑን አዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ነግሮናል፡፡ በተለያዩ የቢዝነስ ዘርፎች የተሰማሩ የሀገር ውስጥና የውጪ 150 ተሳታፊዎችን በንግድ ትርኢቱ ምርትና አገልግሎታቸውን ያስተዋውቃሉ፣ ይሸጣሉ ተብሏል፡፡ እንዲሁም የንግድ ለንግድ ግንኙነት ለመጀመር፣ ልምድ ለመቅሰም፣ ለድንበር ተሻጋሪ ሽርክና፣ ለፈጠራ እና ለዘላቂ የኢኮኖሚ እድገት ለመፍጠር ይገለገሉበታል ተብሎ ተነግሯል፡፡ የንግድ ትርኢቱ መዘጋጀት ንግድ እና ኢንቨስትመንት እንዲስፋፋ የበኩሉን አስተዋጾ ያበረክታል ተብሎ አንደታመነበት የአዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት የኮሙኒኬሽንና አድቮኬሲ ተጠባባቂ ዳይሬክ
5 days ago


የሩሲያው የኢ-ኮሜርስ ንግድ ስርዓት መድረክ ዋይልድቤሪስ (Wildberries) ለኢትዮጵያ ገበያም በሩን ክፍት ሊያደርገ ነው፡፡
ሚያዝያ 7/2018 የሩሲያው የኢ-ኮሜርስ ንግድ ስርዓት መድረክ ዋይልድቤሪስ (Wildberries) ለኢትዮጵያ ገበያም በሩን ክፍት ሊያደርገ ነው፡፡ ይህም በአፍሪካ ኢትዮጵያን የመጀመሪያው መዳረሻው ስትሆን በአለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ 11ኛዋ ያደርጋታል ተብሏል፡፡ የዋይልድቤሪስ በኢትዮጵያ መስራት መጀመር ሸማቾች ከአትዮጵያ በቀጥታ እንደ ቡና፣ ጨርቃጨርቅ፣ የቆዳ ውጤቶች፣ መገልገያዎች ፣ የቤት እቃዎች እና የተፈጥሮ መዋቢያዎች ያሉ ምርቶችን በቀጥታ እንዲሸምቱ ያስችላቸዋል ተብሎ ታምኖበታል፡፡ በመጀመሪያው ምዕራፍ ኢትዮጵያዊያን ነጋዴዎች ምርቶቻቸውን ለሩሲያ ደንበኞች እንዲያቅርቡ ይስችላቸዋል ተብሎሏል፡፡ ወደፊት ደግሞ ዓለም አቀፍ ዕውቅና ያላቸው ምርቶችን ለኢትዮጵያ ሸማቾች በማምጣት የንግድን ዘርፉን የማሳደግ እቅድ አለ ተብሎ ተነግሯል። ለነጋዴዎች የ
6 days ago


የኢትዮጵያ የበጀት ጉድለት ከአንድ በመቶ በታች መሆኑ የኢኮኖሚ እድገቱ ላይ ተፅዕኖ እንዳያመጣ ስጋት ይፈጥራል ተባለ፡፡
ሚያዝያ 7/2018 የኢትዮጵያ የበጀት ጉድለት ከአንድ በመቶ በታች መሆኑ የኢኮኖሚ እድገቱ ላይ ተፅዕኖ እንዳያመጣ ስጋት ይፈጥራል ተባለ፡፡ ባለፈው 7 ወር የበጀት ጉድለቱ ከአጠቃላይ ሃገራዊ ምርቱ ጋር ሲመሳከር 0.7 በመቶ መድረሱን የብሔራዊ ባንክ መረጃ ያሳያል፡፡ በብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴው በቅርቡ ያወጣው መረጃ ነው ይህን ያሳየው፡፡ በጉዳዩ ላይ ሸገር ያነጋገራቸው የምጣኔ ሐብት ተንታኙ አቶ ዋሲሁን በላይ የበጀት ጉድለት እስከ 3 በመቶ እንዲሆን የምጣኔ ሐብት ሳይንሱ ይመክራል ብለዋል፡፡ እንደ ኢትዮጵያ ላሉ አዳጊ ሀገራት ደግሞ ጉድለቱ እስከ 5 በመቶ ቢሆንም አይከፋም ይላሉ፡፡ ይህም መንግስት ከሚያገኘው ገቢ በላይ ምርትና ምርታማነትን የሚያሳርግበትን ወጭ እያወጣ ፕሮጀክቶች ላይ ፈሰስ ማድረግ ስላለበት የሚሰጥ ምክር ነው ብለዋል፡፡ ቁጥ
6 days ago


የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት አካባቢውን ሲበክል የቆየውንና ከድርጅቱ የሚወጣውን ፍሳሽ ከ1 ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ አስተካክላለሁ አለ፡፡
ሚያዝያ 6/2018 የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ለዓመታት አካባቢውን ሲበክል የቆየውንና ከድርጅቱ የሚወጣውን ፍሳሽ ከ1 ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ አስተካክላለሁ አለ፡፡ የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ለማህበረሰቡ የእርድ አገልግሎት እየሰጠ በቆየባቸው ባለፉት 70 ዓመታት ከአገልግሎቱ ባሻገር ቄራንና አካባቢውን ሲበክል መቆየቱ በፍርድ ቤት ተረጋግጦበት በ4 ወራት ጊዜ ውስጥ እንዲያስተካክል፤ ካላስተካከለ ከአካባቢው እንዲነሳ የወሰነው ታህሳስ 15 ቀን 2018ዓ.ም ነበር፡፡ ውሳኔውን ተከትሎ ብክለቱን ለማስወገድ ምን እየሰሩ እንደሆነ የጠየቅናቸው የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሙሉነህ ደሳለኝ ድርጅቱ የእርድ ተረፈ ምርቶችን አቀነባብሮ ለእንሰሳት ምግብነት እያዋለ ነው፤ ብክለቱን እየፈጠረ ያለው ወደ ወንዝ የሚናስወግደው ፍሳሽ ነው ብ
7 days ago


በየዓመቱ በዓለም ዙሪያ የላቁ የማህበረሰብ ስራ ፈጣሪዎችን እየመረጠ እውቅና የሚሰጠው የስኮል ወርልድ ፎረም በመጪው ሳምንት በእንግሊዝ ይደረጋል።
ሚያዝያ 6/2018 በየዓመቱ በዓለም ዙሪያ የላቁ የማህበረሰብ ስራ ፈጣሪዎችን (social entrepreneurs) እየመረጠ እውቅና የሚሰጠው የስኮል ወርልድ ፎረም በመጪው ሳምንት በእንግሊዝ ኦክስፎርድ ይደረጋል። በአካል ጉዳተኝነት አካታችነት ላይ በሰሩት የላቀ ስራ አቶ ገድለሚካኤል አበበ ከኢትዮጵያ እውቅናን ለማግኘት ከተመረጡት መሀከል መሆናቸው ተነግሯል። የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌዴሬሽን ከላከልን መግለጫ እንዳየነው በዓመታዊው የስኮል ወርልድ ፎረም ላይ አካል ጉዳተኞችን በተመለከተ የተሰሩ ስራዎችን መርጦ የሚሸልመው ሚሲንግ ቢሊየን ኢኒሼቲቭ እውቅናን መስጠት ከጀመረ ሶስት ዓመት ሆኖታል። በዘንድሮው የ2026 የስኮል ወርልድ ፎረም (Skoll World Forum) ከዓለም የላቁ የማህበረሰብ ስራ ፈጣሪዎች (social entrepreneurs)
Apr 14



Facebook
Twitter
Pinterest
Tumblr
Copy Link
Link Copied
Search video...

Now Playing
እስራኤል እና አሜሪካ ጦርነት አቁመው ከኢራን ጋር የስምምነት ፊርማ የሚያኖሩት መቼ ይሆን #Mamuasha #ማሟሻ
10:52

Now Playing
በአዲስ አበባ የመንግስት ሰራተኞች ለአደጋ ቅነሳ በሚል ከደመወዛቸው የመቆረጡ ጉዳይ
05:21

Now Playing
አየርላንድ ኢምባሲ ሴንት ፓትሪክ ቀንን በባህላዊ የሙዚቃ መሳሪዎች ከያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ጋር በመሆን ያካሄዱት ዝግጅት Saint Patrick’s Day!
48:15

Now Playing
ለአእምሮ ጤና እክል አጋላጭ የሆኑ የስራ ዘርፎች የትኞቹ ናቸው፣ምን ጥንቃቄ ማድረግስ ይገባል?
05:40

Now Playing
አልሰማንም እንዳትሉ - እናት ማናት?
05:56

Now Playing
መቆያ - ሞትን የናቀው ጦረኛ - ድራር አልዘዋር - በእሸቴ አሰፋ #shegerfm #mekoya
24:28

Now Playing
መዓዛ ብሩ ከዶ/ር ተካልኝ ወልደማርያም እና ዶ/ር ዮናስ አሽኔ ጋር የተደረገ ወግ መጋቢት 13/ 2018
40:57

Now Playing
ትዝታ ዘአራዳ - የጣሊያን ዘር ከሀበሻ ዘር እንዳይደባለቅ ይደነግግ የነበረው አዋጅ
20:46
bottom of page

