top of page
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
6ኛው የአዲስ ቻምበር ዓለም አቀፍ የማኑፋክቸሪንግ፣ ቴክኖሎጂ እና የኮስሞቲክስ ኤክስፖ በመጪው ህዳር ወር ሊካሄድ መሆኑ ተሰማ።
ነሐሴ 5 2018 6ኛው የአዲስ ቻምበር ዓለም አቀፍ የማኑፋክቸሪንግ፣ ቴክኖሎጂ እና የኮስሞቲክስ ኤክስፖ በመጪው ህዳር ወር ሊካሄድ መሆኑ ተሰማ። የአዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ኤክስፖውን አስመልክቶ ዛሬ መግለጫ ሰጥቷል። ምክር ቤቱ በመግለጫው 6ኛው ዓለም አቀፍ የማኑፋክቸሪንግ፣ ቴክኖሎጂ እና የኮስሞቲክስ ኤክስፖ (MATEX-ETHIOPIA 2026) ከህዳር 24 እስከ 26 ቀን 2019 ዓ.ም. በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል እንደሚካሄድ ተናግሯል። በርካታ የአገር ውስጥና የውጭ ኩባንያዎችን በአንድ ላይ ማስተሳሰር፣ የተወዳዳሪነት አቅም እንዲያድግ ማድረግ፤ የገበያ ተደራሽነትን በማስፋፋት አምራቾችና ነጋዴዎች ምርቶቻቸውን በቀጥታ ለንግድ አጋሮች እንዲያቀርቡ ማስቻል፤ የቴክኖሎጂ ሽግግር መፍጠር የንግድ ትርኢቱ አላማ ነው ተብሏል።
59 minutes ago
በኢትዮጵያ የባህል፣ የኪነ - ጥበብ እና የስፖርት ዘርፍ የአስተዳደር መዋቅር ወጥነት አለመኖር ፣ የመረጃ አያያዝ ችግር እና የሃብት ብክነት ከዘርፉ የሚገኘውን ኢኮኖሚያዊ ጥቅም እንደጎዳው ጥናት አሳየ።
ነሐሴ 5 2018 በኢትዮጵያ የባህል፣ የኪነ - ጥበብ እና የስፖርት ዘርፍ የአስተዳደር መዋቅር ወጥነት አለመኖር ፣ የመረጃ አያያዝ ችግር እና የሃብት ብክነት ከዘርፉ የሚገኘውን ኢኮኖሚያዊ ጥቅም እንደጎዳው ጥናት አሳየ። ባህል እና ስፖርት በፌዴራል እና በክልል ደረጃ እንኳን ወጥ የሆነ አስተዳደራዊ መዋቅር እንደሌለው ጥናቱ አሳይቷል። ጥናቱ በጅማ ዩንቨርስቲ አስተባባሪነት የተሰራ ሲሆን የጥናት ቡድኑ ሰብሳቢ የሆኑት ፕሮፌሰር ደጀኔ ገመቹ ባህል ፣ ኪነ-ጥበብ እና ስፖርት ለሀገር የጂ.ዲ.ፒውን (GDP) 4 ነጥብ 7 የኢኮኖሚ አስተዋፅኦ ቢያበረክቱም ትኩረት አልተሰጠውም ብለዋል። ጥበብ እና ባህልን ለይቶ በሳይንሳዊ መንገድ መመደብ በኢትዮጵያ እስካሁን ያልተሰራ ሥራ ነው ሲሉ ፕሮፌሰር ደጀኔ ገመቹ ነግረውናል ። ይህም በዘርፉ ጥናትና ምርምር ላይ እስከዛሬም
1 hour ago
የሀይል ስርቆት ጉዳይ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትን በ2018 በጀት አመት ሲገጥሙት ከነበሩ ችግሮች መካከል አንዱ ነበር ተባለ፡፡
የሀይል ስርቆት ጉዳይ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትን በ2018 በጀት አመት ሲገጥሙት ከነበሩ ችግሮች መካከል አንዱ ነበር ተባለ፡፡ በዚህም በተጠናቀቀው በጀት አመት ተቋሙ የሀይል ስርቆት ለመከላከል የቆጣሪ ምርመራዎችንም አከናውኜ ስርቆት የሚፈፅሙ ደንበኞችን በመለየት ከሚመለከታቸው ህግ አካላት ጋር እየሰራሁ ነው ብሏል፡፡ በ2018 በጀት አመትም 2.3 ሚሊየን ቆጣሪዎችን ምርመራ ለማድረግ አቅዶ 3.1 ሚሊየን ገደማ ቆጣሪዎችን መፈተሹን ተናግሯል፡፡ ከመረመርኳቸው ቆጣሪዎች ውስጥም ከ1 ሺህ በላይ ደንበኞቼ የሀይል ስርቆት ፈፅመው አግኝቻቸዋለሁ ያለው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት እነዚህ ስርቆት የፈፀሙ ደንበኞች ላይም እርምጃ ወስጃለሁ ብሏል፡፡ ተቋሙ በኤሌክትሪክ ሀይል ስርቆት ዙሪያ የሚገጥመኝን ችግሮች ለመቀነስ የቆጣሪ ፍተሻ ፣ አጥፊዎች ላይ የሚጣ
2 hours ago
አማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ጠለምት ወረዳ በተከሰተ ድርቅ ምክንያት ከ80000 በላይ የሚሆኑ ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው እና ከ14000 በላይ የቁም እንስሳት መሞታቸውን የወረዳው ግብርና ቢሮ ተናገረ፡፡
ነሐሴ 5 2018 አማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ጠለምት ወረዳ በተከሰተ ድርቅ ምክንያት ከ80000 በላይ የሚሆኑ ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው እና ከ14000 በላይ የቁም እንስሳት መሞታቸውን የወረዳው ግብርና ቢሮ ተናገረ፡፡ ከሚያዝያ አጋማሽ ጀምሮ ምንም ዓይነት ዝናብ ባለመጣሉ በወረዳው የሚገኙ 10 ቀበሌዎች ለከፍተኛ ድርቅ መጋለጣቸውና በዚህም ምክንያት ከ14000 በላይ የቁም እንስሳት መሞቻቸውን ሰምተናል፡፡ ከ80000 በላይ የሚሆኑ የማህበረሰብ ክፍል ጉዳት እንደደረሰባቸው በዚህም ድጋፍ እንደሚሹ የወረዳው ግብርና ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ገዛአብ እያሱ ነግረውናል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የተለያዩ የጤና ችግሮች በቀበሌዎቹ እየታዩ እንደሆነም ሃላፊው ያስረዳሉ፡፡ ከጤናው ጋር ተያይዞ የሚታዩ ችግሮች በመኖራቸው የተከሰተው በሽታ ምን ይሆን? የሚለውን ለመለየት
2 hours ago
የነሐሴ 5 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
#አሜሪካ የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን በጦርነቱ ለተገደሉብን ወታደሮቻችን ካሣ ልትከፍል ይገባል አሉ፡፡ ቀደም ሲል በጦርነቱ አሜሪካ ላደረሰችባት ጉዳት ሁሉ ካሣ እንዲከፈላት የጠየቀችው ኢራን እንደነበረች አልጀዚራ አስታውሷል፡፡ ትራምፕ የተገደሉባቸው የጦር ባልደረቦች ብዛት ባይጠቅሱም እኛም ለተገደሉብን ሰዎች ካሣ እንጠይቃለን ሲሉ በትሩዝ ማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት ፅሁፍ እወቁልን ብለዋል፡፡ ትራምፕ አልፈው ተርፈውም የኢራን መንግስት ባለፉት 50 አመታት ለገደላቸው የተቃዋሚዎች ቤተሰቦች ጭምር ካሣ ሊከፍል ይገባዋል ማለታቸው ተሰምቷል፡፡ የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ተደራዳሪዎቻቸው የካሣ ጥያቄያቸው በወደፊቱ ንግግር በአጀንዳነት እንዲያሲዙላቸው ማዘዛቸው ተሰምቷል፡፡ #ኢራን አብዮታዊ ዘብ የተሰኘው የኢራን የጦር ክፍል ከተተኮሱ በኋላ
3 hours ago
1
2
3
4
5
የነሐሴ 5 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
3 hours ago
የነሐሴ 4 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
1 day ago
የነሐሴ 2 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
3 days ago
1/102
6ኛው የአዲስ ቻምበር ዓለም አቀፍ የማኑፋክቸሪንግ፣ ቴክኖሎጂ እና የኮስሞቲክስ ኤክስፖ በመጪው ህዳር ወር ሊካሄድ መሆኑ ተሰማ።
59 minutes ago
በኢትዮጵያ የባህል፣ የኪነ - ጥበብ እና የስፖርት ዘርፍ የአስተዳደር መዋቅር ወጥነት አለመኖር ፣ የመረጃ አያያዝ ችግር እና የሃብት ብክነት ከዘርፉ የሚገኘውን ኢኮኖሚያዊ ጥቅም እንደጎዳው ጥናት አሳየ።
1 hour ago
የሀይል ስርቆት ጉዳይ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትን በ2018 በጀት አመት ሲገጥሙት ከነበሩ ችግሮች መካከል አንዱ ነበር ተባለ፡፡
2 hours ago
1/1397
ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲው መቀጠሉ አላሰራ ያሉ የህግ ማዕቀፎች እና ሌሎች የግሉን ዘርፍ እየፈተኑት ነው፡፡
4 days ago
የመኖሪያ ቤት ችግር በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ የብዙዎች ራስ ምታት ሆኖ ቀጥሏል።
Aug 3
በኢትዮጵያ መንግስት ትንበያ መሰረት ከስድስት ወራት በኋላ የዋጋ ግሽበት ወደ ነጠላ አሃዝ ይወርዳል፡፡
Jul 31
1/91
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Play Video
Load More
bottom of page