14 minutes agoግንቦት 8፣2016 - ከ1,800 በላይ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ሊዘጉ ይችላል ተባለህልውናቸውን ያላረጋገጡ እና በአዲሱ አዋጅ መሰረት ድጋሜ ምዝገባ ያላደረጉ ከ1,800 በላይ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ሊዘጉ ይችላል ተባለ፡፡ አሳማኝ ምክንያታቸው አቅርበው እስከ ሰኔ 30/2016 ዓ.ም ያልተመዘገቡ...
16 minutes agoግንቦት 8፣2016 - የወጪ ንግድ የቀረጥ ማበረታቻ ሥርዓት ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅ ላይ የህዝብ እንደራሴዎች ም/ቤት በዛሬው እለት ውይይት አድርጎበታልየወጪ ንግድ የቀረጥ ማበረታቻ ሥርዓት ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅ ላይ የህዝብ እንደራሴዎች ም/ቤት በዛሬው እለት ውይይት አድርጎበታል፡፡ የአዋጁ መሻሻል የወጭ ምንዛሬ ግንኙነት ለማሳደግ፣ እሴት መጨመር የሚያስችል...
3 hours agoግንቦት 8፣2016 - አዋሽ ባንክ በግሎባል ፋይናንስ መፅሔት ‘’ከኢትዮጵያ ምርጡ ባንክ’’ መባሉን ተናገረአዋሽ ባንክ በግሎባል ፋይናንስ መፅሔት ‘’ከኢትዮጵያ ምርጡ ባንክ’’ መባሉን ተናገረ። ይህም ከ 36 ምርጥ የአፍሪካ ባንኮች አንዱ እንዲሆን እንዳደረገው አስረድቷል። ምርጫውን ያደረገው ግሎባል ፋይናንስ መፅሔት መሆኑ...
6 hours agoግንቦት 8፣2016 - ባለፉት 10 ወራት 11.8 ቢሊዮን ብር የተገመቱ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር ተናገረባለፉት 10 ወራት ከገቢ ግብር ከ425 ቢሊዮን ብር በላይ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር ተናገረ። ሚኒስቴሩ የ10 ወራቱን አፈፂፀም አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጠው መግለጫ ነው ይህንን ያለው። ዓመቱን ሲጀምር...