12 hours agoመጋቢት 9፣2016 - በቦሌ ኤርፖርት የሚጓጓዙ መንገደኞች፤ ከጉዟቸው ጋር በተያያዘ አጋጠመን የሚሉት ችግር ካለ የሚመለከት ኮሚቴ መቋቋሙ ተሰማበአዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ ኤርፖርት በኩል የሚጓጓዙ መንገደኞች፤ ከጉዟቸው ጋር በተያያዘ አጋጠመን የሚሉት ችግር ካለ የሚመለከት እና መፍትሄ የሚሰጥ ኮሚቴ መቋቋሙ ተሰማ፡፡ ኮሚቴው የተዋቀረው በኤርፖርቱ ውስጥ...
13 hours agoመጋቢት 9፣2016 - ኢትዮጵያ ከግጭትና ከጦርነት አዙሪት መውጣት የተሳናት ለምንድነው? ፖለቲካዊ ችግሮችን በጠረጴዛ ዙሪያ ተነጋግሮ የመፍታቱ ባህል ስላልዳበረ ኢትዮጵያ ከግጭትና ከጦርነት አዙሪት መውጣት የተሳናት ይመስላል፡፡ እንዲህ ያለው ድግግሞሽ ደግሞ እንደ ሀገር ትታወቅበት የነበረን መልካም ገፅታ...
17 hours agoመጋቢት 9፣2016 - ያሉ ግጭቶች በስራዬ ላይ እንቅፋት ሆነዋል'' ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንበኢትዮጵያ ያሉ ግጭቶች በስራዬ ላይ እንቅፋት ሆነዋል ሲል የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ተናገረ፡፡ በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች ያሉ ግጭቶች የምክክሩ ሂደት እንዲጓተት ምክንያት መሆናቸውን የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና...
17 hours agoመጋቢት 9፣2016 - የመኮሮኒ እና የፓስታ ዋጋ በቅርቡ ሊቀንስ ይችላል ተባለዋጋቸው አልቀመስ እያለ የመጣው የመኮሮኒ እና የፓስታ ዋጋ በቅርቡ ሊቀንስ ይችላል ተባለ፡፡ ይህን የተናገረው የኢትዮጵያ የዱቄት አምራቾች ማህበር ነው፡፡ ዛሬ የዱቄት፣ የስንዴና የዘይት አምራቾች ከገንዘብ ሚኒስቴር እና...