top of page

ህዳር 25፣2016 - የኢትዮጵያ በሚሊዮን የሚቆጠር ሄክታር ላይ ደቂቅ ህዋሳት በመጥፋታቸው የመሬቱ አሲዳማነት እየጨመረ ነው

  • sheger1021fm
  • Dec 6, 2023
  • 1 min read

በአፈር ውስጥ ያሉ ደቂቅ ህዋሳት የአፈርን ለምነት ከመጠበቅ ባለፈ ለምግብነት እና ጎጂ ቆሻሻን ወደጠቃሚነት ለመቀየር ያገለግላሉ፡፡


ይሁንና የኢትዮጵያ በሚሊዮን የሚቆጠር ሄክታር ላይ እነዚሁ ደቂቅ ህዋሳት በመጥፋታቸው የመሬቱ አሲዳማነት እየጨመረ ነው፡፡


አሲዳማ የሆነን አንድ ሄክታር መሬት ለማከም 30 ኩንታል ኖራ ያስፈልጋል፡፡


ያሬድ እንዳሻው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comentários


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page