ህዳር 25፣2016 - የኢትዮጵያ በሚሊዮን የሚቆጠር ሄክታር ላይ ደቂቅ ህዋሳት በመጥፋታቸው የመሬቱ አሲዳማነት እየጨመረ ነው
- sheger1021fm
- Dec 6, 2023
- 1 min read
በአፈር ውስጥ ያሉ ደቂቅ ህዋሳት የአፈርን ለምነት ከመጠበቅ ባለፈ ለምግብነት እና ጎጂ ቆሻሻን ወደጠቃሚነት ለመቀየር ያገለግላሉ፡፡
ይሁንና የኢትዮጵያ በሚሊዮን የሚቆጠር ሄክታር ላይ እነዚሁ ደቂቅ ህዋሳት በመጥፋታቸው የመሬቱ አሲዳማነት እየጨመረ ነው፡፡
አሲዳማ የሆነን አንድ ሄክታር መሬት ለማከም 30 ኩንታል ኖራ ያስፈልጋል፡፡
ያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comentários