top of page

ህዳር 26፣2016 - መሪ ጨብጠው ከሚያሽከረክሩት 52 በመቶዎቹ የፍጥነት ወሰን ህግን አያከብሩም ተባለ

  • sheger1021fm
  • Dec 6, 2023
  • 1 min read

በአዲስ አበባ መሪ ጨብጠው ከሚያሽከረክሩት ውስጥ 52 በመቶች የፍጥነት ወሰን ህግን አያከብሩም ተባለ፡፡


አብዛኛው አደጋ እየደረሰ ያለውም ከተቀመጠው የፍጥነት ወሰን በላይ ማሽከርከር ነው ሲባል ሰምተናል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comentarios


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page