top of page

ህዳር 26፣2016 - በጦርነት እና በግጭት ቀጠና አካባቢዎች የመድኃኒት አቅርቦት ችግር የሰፋ ደረጃ ደርሷል ተባለ

  • sheger1021fm
  • Dec 6, 2023
  • 1 min read

በጦርነት እና በግጭት ቀጠና አካባቢዎች የመድሐኒት አቅርቦት ችግር የሰፋ ደረጃ ደርሷል ተባለ፡፡


በዚህም የተነሳ በተለይ ተላለፊ ያልሆኑ በሽታዎች የተያዙ ሰዎች ህይወታቸውን እያጡ መሆኑን ሸገር ሰምቷል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page