ህዳር 27፣2016 - ከሰሜን ሸዋ ተፈናቃዮች ከ600 ሺህ በላይ የምግብ እጥረት እንዳጋጠማቸው ተሰምቷል
- sheger1021fm
- Dec 9, 2023
- 1 min read
በአማራ ክልል በግሪሳ ወፍ፣ በድርቅ እና በመሳሰሉ ተፈጥሯዊ እና ሰው ሰራሽ ችግሮች የምርት እጥረት በማጋጠሙ በክልሉ የተጠለሉ ተፈናቃዮችን ኑሮ አክብዶታል ተባለ፡፡
በሰሜን ሸዋ ዞን ከተጠለሉ ተፈናቃዮች ከ600 ሺህ በላይ የምግብ እጥረት እንዳጋጠማቸው ተሰምቷል፡፡
ማርታ በቀለ
Comments