top of page

ህዳር 29፣ 2015ኦሮሚያ ክልል በ10 ዞኖች በዜጎች ላይ እየደረሰ ያለው ሰብዓዊ ቀውስ በሰብዓዊ መብቶች መርሆዎች መሰረት ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት ተ

  • sheger1021fm
  • Dec 8, 2022
  • 1 min read

ህዳር 29፣ 2015


ኦሮሚያ ክልል በ10 ዞኖች በዜጎች ላይ እየደረሰ ያለው ሰብዓዊ ቀውስ በሰብዓዊ መብቶች መርሆዎች መሰረት ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት ተብሎ ሊመደብ የሚችል መሆኑን ኢሰመኮ ተናገረ፡፡


ባለፉት 5 ወራት ብቻ በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች በመቶዎች የሚቆጠሩ ንጹሃን ዜጎች መገደላቸውን ጠቅሶ በክልሉ እየደረሰ ያለው ሰብአዊ ቀውስ አስከፊነቱ እየጨመረ በመሆኑ ሳይውል ሳያድር መንግስት ዘላቂና ሰላማዊ መፍትሄ እንዲያበጅ ጠይቋል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን



ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page