top of page

ህዳር 4፣2017-70 በመቶው በስራ እድሜ ላይ የሚገኙ ወጣቶች አንድ አራተኛው የስራ እድል አላገኙም ተባለ

  • sheger1021fm
  • Nov 14, 2024
  • 1 min read

ከኢትዮጵያ የህዝብ ቁጥር 70 በመቶው በስራ እድሜ ላይ የሚገኙ ወጣቶች መሆናቸውን ጥናቶች ያሳያሉ፡፡


ከመካከላቸው ግን አንድ አራተኛው የስራ እድል አላገኙም፡፡


የህዝብ ብዛት በየዓመቱ 2 ነጥብ 6 በመቶ እያደገ እንደመሆኑም በመጭው ጊዜ ከፍተኛ የወጣት ቁጥር ይኖራል ተብሎ ይገመታል፡፡


በመሆኑም የወጣቶቹን ቁጥር የሚመጥን የስራ እድል የሚፈጥር ኢኮኖሚ ከመገንባት ባሻገር መንግስት ወጣቶች ከሱስ የፀዱ ፣ አእምሯቸውም ያልታወከና የተማሩ እንዲሆኑ ካልሰራ ምርታማ ዜጋ ሊሆኑ አይችሉም ተብሏል፡፡


ያሬድ እንዳሻው

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page