ህዳር 4፣2017-ቱሪስቶች አፋር ክልል የሚቆዩበት ጊዜ እየጨመረ ቢመጣም ሀገሪቱ ሰላም ባለመሆኗ ከዘርፉ የሚፈለገው ገቢ እንዳይገኝ እያደረገ መሆኑን የክልሉ ቱሪዝም ቢሮ ተናገረ
- sheger1021fm
- Nov 14, 2024
- 1 min read
ቱሪስቶች አፋር ክልል የሚቆዩበት ጊዜ እየጨመረ ቢመጣም ሀገሪቱ ሰላም ባለመሆኗ ከዘርፉ የሚፈለገው ገቢ እንዳይገኝ እያደረገ መሆኑን የክልሉ ቱሪዝም ቢሮ ተናገረ፡፡
ኢትዮጵያ ውስጥ መቀመጫቸውን ያደረጉ ኤምባሲዎች የጉዞ ክልከላ ያደረጉባቸው አካባቢዎች አሉ በዚህም ምክንያት የውጪ ሀገራት ጎብኚዎች በስፋት ወደ ሀገራችን እንዳይመጡ እንቅፋት ሆኗል ተብሏል፡፡
በረከት አካሉ
Comments