top of page

ህዳር 6፣ 2017 - ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት የሚመጣባትን የፀጥታ ስጋት ለመከላል ህጋዊ መሰረት አላት ተባለ

  • sheger1021fm
  • Nov 15, 2024
  • 1 min read

ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት የሚመጣባትን የፀጥታ ስጋት ለመከላል በየትኛውም ሁኔታ ቢሆን እራሷን የመጠበቅ ህጋዊ መሰረት አላት ተባለ፡፡


የሶማሊያ መከላከያ ሚኒስትር በቅርቡ የአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ሆኖ እንደ አዲስ በሚቋቋመው ስብስብ ውስጥ #የኢትዮጵያ_ሰራዊት አይኖርም ማለታቸው የሚታወስ ሲሆን በዚህ ነጥብ ዙሪያ የውጪ ጉዳይ መ/ቤት ማብራሪያ ተጠይቆ ምላሽ ሰጥቷል፡፡


የሚኒስትሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ለጥያቄው በሰጡት ምላሽ የኢትዮጵያ ሰራዊት ለ #ሶማሊያ ሀገር መሆንና መረጋጋት የከፈለውን ዋጋ አለም ያውቀዋል፤ ስጋት እስከማይሆንበት ደረጃ እስኪደርስም ኢትዮጵያ ትግሏን ትቀጥላለች ብለዋል፡፡


የኔነህ ሲሳይ


ሙሉ ዘገባውን በድምፅ ለማድመጥ




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


📌 Website: https://shorturl.at/yCz7q


📌 YouTube: https://t.ly/9uH-g


📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page