ሐምሌ 10፣2015 -ጉዳያችን- ወቅታዊ የመነጋገሪያ ሀሳብ ‘’አነቃቂ ንግግር’’ (ክፍል 2)
- sheger1021fm
- Jul 17, 2023
- 1 min read
ጉዳያችን በተመረጡ ሀሳቦች ዙሪያ በየሳምንቱ የባለሙያ ሀሳብ የሚቀርብበት ነው፡፡
አሁን አሁን በከተማችን አነቃቂ ነን፣ የስኬት መንገድን እናሳያለን የሚሉ ግለሰብና ተቋማት በዝተዋል።
የዛሬው ጉዳያችንም ይህንኑ ወቅታዊ የመነጋገሪያ ሀሳብ ይመለከታል።
ቴዎድሮስ ወርቁ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments