top of page

ሐምሌ 17፣2015 - የጎዳና ተዳዳሪዎችን አምራች ዜጋ ለማድረግ እየተሰራ ነው ቢባልም ውጤታማ ስራ አልታየም

  • sheger1021fm
  • Jul 24, 2023
  • 1 min read

በአዲስ አበባ የጎዳና ተዳዳሪዎችን በተሃድሶ ማዕከላት በማስገባት ፣ አሰልጥኖም አምራች ዜጋ ለማድረግ እየተሰራ ነው ቢባልም ውጤታማ ስራ አልታየም፡፡


ይልቁንም ሁነቶችን እየጠበቁ በግዳጅ በማፈስ ለሰብአዊ መብት ጥሰት እየተጋለጡ መሆኑን አረጋግጫለሁ ብሏል የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን፡፡


ፍቅሩ አምባቸው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page