top of page

ሐምሌ 25፣2015 - ''ያለው የሰላም መደፍረስ፤ ካለኝ የሰው ሀይል በላይ በስራ እንድወጠር አድርጎኛል'' ኢሰመኮ

  • sheger1021fm
  • Aug 1, 2023
  • 1 min read

በተለያዩ አካባቢዎች ያለው የሰላም መደፍረስ፤ ካለኝ የተመጠነ በጀት እና የሰው ሀይል በላይ በስራ እንድወጠር አድርጎኛል ሲል ኢሰመኮ ተናገረ፡፡


በየአካባቢው ያለው ግጭት የዜጎችን የሰብአዊ መብት አያያዝም የከፋ እንዲሆን ከማድረጉ በሻገር የክትትል ስራዎቼንም እንድሰርዝ ምክንያት ሆኗል ብሏል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page