top of page

ሐምሌ 28፣2015 - በኦሮሚያ ክልል ባህላዊ ፍርድ ቤቶች የመደበኛውን ፍርድ ቤት ስራ እንዳቀለሉለት ተነግሯል

  • sheger1021fm
  • Aug 4, 2023
  • 1 min read

ባልተፃፈ የባህል ሕጎች የዳኝነት ስራ የሚሰሩ ባህላዊ ፍርድ ቤቶች በኦሮሚያ ክልል እየሰሩ ይገኛሉ፡፡


ባህላዊ ፍርድ ቤቶች የመደበኛውን ፍርድ ቤት ስራም እንዳቀለሉለት ተነግሯል፡፡


ለመሆኑ ባህላዊ ፍርድ ቤቶቹ ውሳኔ የሚሰጡት እንዴት ባለ ሂደት ነው?


ፍርድ ቤቶቹ ለወንድ እና ለባለሀብት ያጋደለ ውሳኔ ያስተላልፋሉ ተብሎም ቅሬታ ይሰማል፡፡


ንጋቱ ረጋሣ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page