ሐምሌ 28፣2015 -የአበባ ወጪ ንግድን የተመለከቱ ረቂቅ ህጎች እየተሰናዱ ነው
- sheger1021fm
- Aug 4, 2023
- 1 min read
የአበባ ወጪ ንግድን ለማሳደግ የሚረዳ ሁለት ረቂቅ ህጎች እየተሰናዱ መሆኑ ተሰማ፡፡
አንደኛው ረቂቅ ህግ አበባ ወደ ውጪ ሲላክ የሚታሸግበትን እቃ መስፈርት የሚወስን መሆኑ ተነግሯል፡፡
ፋሲካ ሙሉወርቅ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Opmerkingen