ሐምሌ 5፣2015 - የጨርቃ ጨርቅ አምራቾች ብድር በጊዜ አለማግኘት እና የግብአት እጥረት ፈተና እንደሆነባቸው ተናግረዋል
- sheger1021fm
- Jul 12, 2023
- 1 min read
በጨርቃ ጨርቅ ላይ የተሰማሩ አምራቾች በዘመነ ማሽን እና በተሻለ ዲዛይን እየሰራን በመሆኑ የሃገር ውስጥ ገበያችን እየደራ ነው አሉ፡፡
ከባንኮች ብድር በጊዜ አለማግኘት እና የግብአት እጥረት ግን አሁንም ፈተና እንደሆነባቸው ተናግረዋል፡፡
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments