መስከረም 10፣2016 - በህገወጥነት የተሰማሩ የወርቅ አምራቾች ፈቃዳቸው ተሰርዞባቸዋል ተባለ
- sheger1021fm
- Sep 21, 2023
- 1 min read
ከፍተኛ የወርቅ ምርት ካላቸው አካባቢዎች ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል አንደኛው ነው፡፡
ነገር ግን ከክልሉ ወደ ብሔራዊ ባንክ የሚገባው ወርቅ መጠን እየቀነሰ ሄዷል፡፡
ክልሉ ለዚህ መላ አበጅቼያለሁ፤ በዘረፉ የተሰማሩና በህገወጥነት ተሰማርተው ያገኘኋቸው ደግሞ ፈቃዳቸውን ሰርዤባቸዋል ሲል ለሸገር ተናግሯል፡፡
ማንያዘዋል ጌታሁን ያዘጋጀውን በያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments