መስከረም 11፣2016 - በአረብ ሀገራት በቤት ሰራተኛነት የሚሰሩ ኢትዮጵያዊያንን ጥቅም ሊያስጠብቅ ይችላል የተባለ ትስስር እንዲፈጠር እየተሰራ ነው ተባለ
- sheger1021fm
- Sep 22, 2023
- 1 min read
የቤት ውስጥ ስራ በሰራተኞች ህግ በማይሸፈን የአረብ ሀገራት፤ በቤት ሰራተኛነት የሚሰሩ ኢትዮጵያዊያንን ጥቅም ሊያስጠብቅ ይችላል የተባለ ትስስር (ኔትወርክ) እንዲፈጠር እየተሰራ ነው ተባለ፡፡
የኔነህ ሲሳይ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments