መስከረም 23፣2016 - በአማራ ክልል ሰብል በመውደሙ የተከሰተው ድርቅ እንዳይስፋፋ ምክንያት እንዳይሆን ስጋት ፈጥሯል
- sheger1021fm
- Oct 4, 2023
- 1 min read
በአማራ ክልል 57 ሺህ ሄክታር የሚሆን ሰብል በተለያየ ምክንያት በመውደሙ በተለያዩ የክልሉ ዞኖች የተከሰተው ድርቅ እንዳይስፋፋ ምክንያት እንዳይሆን ስጋት ፈጥሯል፡፡
ማርታ በቀለ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Commenti