top of page

መስከረም 23፣2016 - በአዲስ አበባ ከ37 ሺህ በላይ የልዩ ፍላጎት ትምህርት የሚያስፈልጋቸው አካል ጉዳተኞች አሉ


በአዲስ አበባ ከ37 ሺህ በላይ የልዩ ፍላጎት ትምህርት የሚያስፈልጋቸው አካል ጉዳተኞች አሉ፡፡


ነገር ግን በተለያየ ቁሳቁስ እጥረት እና ከሌሎች ተማሪዎች ጋር ተቀላቅለው የሚማሩ በመሆናቸው ችግሮች እንደሚገጥማቸው ይነገራል፡፡


በተለይ ዓይነ ስውራን ተማሪዎችን ለማገዝ የከተማዋ ትምህርት ቢሮ ድጋፍ አድርጌያለሁ ብሏል፡፡



ፋሲካ ሙሉወርቅ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page