top of page

መስከረም 24፣2016 - ኢንዱስትሪዎች ከሚያስፈልጋቸው የጨው መጠን እያገኙ ያሉት ከግማሽ በታች ነው ተባለ

  • sheger1021fm
  • Oct 5, 2023
  • 1 min read

በኢትዮጵያ የሚገኙ ኢንዱስትሪዎች ለግብአትነት ከሚያስፈልጋቸው የጨው መጠን እያገኙ ያሉት ከግማሽ በታች ነው ተባለ።


ኢትዮጵያ ያላት የጨው ክምችት ግን ለሁለት ሚሊየን ዓመታት ሊያገለግል የሚችል እንደሆነ ተነግሯል።

ንጋቱ ረጋሣ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page