መስከረም 25፣2016 - በኢትዮጵያ ግማሽ ያህሉ ህዝብ ንጹህ የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚ አይደለም ተባለ
- sheger1021fm
- Oct 6, 2023
- 1 min read
በኢትዮጵያ ግማሽ ያህሉ ህዝብ ንጹህ የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚ አይደለም ተባለ፡፡
ወተር ኤይድ(Water Aid) የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት ይህን ችግር ለመቀነስ ፕሮጀክት ቀርጬ ለተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ለመስራት አቅጃለሁ ብሏል፡፡
ፋሲካ ሙሉወርቅ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments