top of page

መስከረም 27፣2017 - ንዝረቱ በአዲስ አበባ ያጋጠመው የመሬት መንቀጥቀጥ የተከሰተው በአዲስ አበባ ሳይሆን በአዋሽ  ፈንታሌ ተራራ አካባቢ  አካባቢ መሆኑ ተሰማ

  • sheger1021fm
  • Oct 7, 2024
  • 1 min read

ንዝረቱ በአዲስ አበባ ያጋጠመው የመሬት መንቀጥቀጥ የተከሰተው በአዲስ አበባ ሳይሆን በአዋሽ  ፈንታሌ ተራራ አካባቢ  አካባቢ መሆኑ ተሰማ።


መንቀጥቀጡም በሬክተር ስኬል መለኪያ 4.9 ሆኖ መመዝገቡን የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የጂኦ ፊዚክስና ስፔስ ሳይንስ ተቋም ተናግሯል።



የመሬት መንቀጥቀጡ ከአዲስ አበባ 165 ኪ.ሜ ርቀት ምሽት 2:10:03 ላይ የተከሰተ ሲሆን ንዝረቱ መሬት ለመሬት ተጉዞ በአዲስ አበባ በተለይ ሰሜን እና ሰሜን ምስራቅ አካባቢዎች መሰማቱን የተቋሙ ዳይሬክተር ኤሌያስ ሌዊ(ዶ/ር) ለኢቢሲ ነግረውታል።


የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ጉዳት የማድረስ አቅሙ ዝቅተኛ መሆኑም ተነግሯል።


Comentarios


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page