top of page

መስከረም 7፣2016 - መምህራን ለአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ሲሰለጥኑ መክረማቸውን የከተማዋ ትምህርት ቢሮ ተናገረ

  • sheger1021fm
  • Sep 19, 2023
  • 1 min read

ዘንድሮ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ለሚደረገው አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ብቁ እንደሆኑ የአዲስ አበባ መምህራን ሲሰለጥኑ መክረማቸውን የከተማዋ ትምህርት ቢሮ ተናገረ፡፡


ትምህርት ቤቶች ደረጃቸው እንዲሻሻልም በክረምቱ ወራት ስራዎችን ከውኛለሁ ብሏል፡፡


በረከት አካሉ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page