top of page

መጋቢት 18፣2016 - መድኃኒት አቅራቢ ድርጅት የተንዛዛ የግዥ ሥርዓቱን ለማስተካከል እየሰራሁ ነው አለ

  • sheger1021fm
  • Mar 27, 2024
  • 1 min read

የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ድርጅት የተንዛዛና ጊዜ የሚፈጅ የግዥ እና የስርጭት ሥርዓቱን ለማስተካከል እየሰራሁ ነው አለ፡፡


ከወደብ ወደ ሀገር ቤት ለማስገባት የሚወሰደውን ጊዜ ለማሳጠርም የግል ተቋማት የማጓጓዝ ስራውን እንዲከውኑ ይደረጋል ብሏል፡፡


ምህረት ስዩም



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page