መጋቢት 12፣2016 - የሰብአዊ መብት ማስጠበቅ ላይ መንግስት እንዲበረታ የሰብአዊ መብት ድርጅት ተናገሩ
- sheger1021fm
- Mar 21, 2024
- 1 min read
ከማንም የማይሰጥ ሆኖ ሳለ ከልካዩ የበዛበትን የሰብአዊ መብት ማስጠበቅ ላይ መንግስት እንዲበረታ የሰብአዊ መብት ድርጅት ተናገሩ፡፡
በአብዛኛው የሚታየው ሀይል ላይ የተመሰረተ የግጭት አፈታት ስልት የሰብአዊ ጥሰቱ የከፋ እንዲሆን አድርጎታል ተብሏል፡፡
ያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Комментарии