ከዚህ ቀደም ከአንድም ሁለቴ ድርድር ተጀምሮ ውጤት ያልመጣው መንግስት ሸኔ ብሎ ከሚጠራው ታጣቂ ቡድን ሀገር አፍራሽ መደራደሪያ አጀንዳ ይዞ ስለሚቀርብ ነው ተባለ፡፡
የመደራደሪያ አጀንዳውን ከቀየረ አሁን መንግስት ለድርድር ዝግጁ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ለሸገር ተነግሯል፡፡
ምንታምር ፀጋው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments