top of page

መጋቢት 13፣2016 - በፒያሳና አራት ኪሎ አካባቢ እየፈረሱ ባሉት ቤቶች ጉዳይ የቅርስና ጥበቃ ባለስልጣን ምላሽ

ከሰሞኑ በአዲስ አበባ ከተማ በተለይ በፒያሳና አራት ኪሎ አካባቢ የሚፈርሱ ቤቶች ጉዳይ መነጋገሪያ ሆኖ ሰንብቷል፡፡


ከእነዚህ መካከል ከዚህ ቀደም በቅርስነት ተመዝግበው የቆዮ ከ 30 በላይ ቤቶች እንዲፈርሱ መወሰኑንም ሰምተናል፡፡


የቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን በበኩሉ ቤቶቹ ከዚህ ቀደም ቅርስ ተብለው ቢመዘገቡም አዲስ ያወጣሁትን መስፈርት አያሟሉም ብሏል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


bottom of page