top of page

መጋቢት 18 2017 - ለአንድ ጊዜ አገልግሎት ላይ የሚውሉን ፕላስቲክ እና የፕላስቲክ ከረጢት ወይም ፌስታልን ሙሉ በሙሉ ጥቅም ላይ እንዳይውል የሚከለክለው ረቂቅ ህግ

ለአንድ ጊዜ አገልግሎት ላይ የሚውሉን ፕላስቲክ እና የፕላስቲክ ከረጢትን ወይም #ፌስታ ልሙሉ በሙሉ ጥቅም ላይ እንዳይውል የሚከለክለው ረቂቅ ህግ በፕላስቲክ አምራቾችን እና በአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣንን አላግባባም፡፡


አምራቾቹ ሙሉ በሙሉ ከመከልከል ይልቅ የአጠቃቀም ገደብ ማበጀት ይሻላል ይላሉ፡፡


ባለስልጣን መ/ቤቱ ደግሞ ፕላስቲክ ለመበስበስና ከመሬት ጋር ለመዋሐድ በመቶዎች የሚቆጠር ዓመታት እንደሚወስድ በመጥቀስ ለብክለት እያጋለጡ በመሆኑ የተጠቀሱት ምርቶች ከገበያ መውጣት አለባቸው ባይ ነው፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..




ትዕግስት ዘሪሁን


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


📌 YouTube: https://tinyurl.com/ky57kspd


📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s


📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il


📌 Linkedin : https://tinyurl.com/yhycs5r

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page