top of page

መጋቢት 2፣2016 - የህክምና መሳሪያዎችን የሚያመርቱ ተቋማት በውጭ ምንዛሬ እጥረት፣ በታንዛዛ ቢሮክራሲ የተነሳ ስራችን እንቅፋት በዝቶበታል አሉ

  • sheger1021fm
  • Mar 11, 2024
  • 1 min read

በሀገር ቤት መድኃኒት እና የህክምና መሳሪያዎችን የሚያመርቱ ተቋማት በውጭ ምንዛሬ እጥረት፣ በታንዛዛ ቢውሮክራሲ የተነሳ ስራችን እንቅፋት በዝቶበታል አሉ፡፡


የጤና ሚኒስቴር በበኩሉ ችግሮቹ አሉ፣ እንዲቀረፉም ከሚመለከታቸው ጋር እየሰራሁ ነው ብሏል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Komentáře


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page