መጋቢት 20፣2016 - ችግሩ ከመባባሱ በፊት ምን ቢደረግ ይሻላል?
- sheger1021fm
- Mar 29, 2024
- 1 min read
የትግራይ እና የአማራ ክልሎች በይገባኛል የሚያነሷቸው አካባቢዎች የተነሳ ሰሞኑንን በመግለጫ እየተነጋገሩ ነው፡፡
አነስተኛ ግጭት መፈጠሩም ተዘግቧል፡፡
ችግሩ ከመባባሱ በፊት ምን ቢደረግ ይሻላል?
ክልሎቹን መግለጫ ተንተረሰን የፖለቲካ ሳይንስ ባለሞያን ጠይቀናል፡፡
ያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments