top of page

መጋቢት 21፣2016 - መልሶ ግንባታው ከህግ አንፃር

  • sheger1021fm
  • Mar 30, 2024
  • 1 min read

አዲስ አበባ እንደ አዲስ በሚባል ደረጃ ፈርሳ እየተገነባች ነው፡፡


መንግስት ‘’አዲስ አበባን እንደ ስሟ አዲስ የማድረግ ቃል ከ5 ዓመት በፊት ገብቻለው፤ የአሁኑ ስራ እሱን ወደ ተግባር የመቀየር ነው’’ ይላል፡፡


ስራው ደጋፊም ነቃፊም አላጣውም፡፡


ከሚነሱት ጥያቄዎች አንደኛው ከህግ ድጋፍ ጋር የተገናኘ ነው፡፡


ለአንድ ዙር ሀገር እንዲያስተዳድር የተመረጠ ፓርቲ በዘላቂነት የከተማን ቅርፅ የሚቀየር ስራን የመስራት የህግ ድጋፍ አለው ወይ?


የኔነህ ሲሳይ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




コメント


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page