top of page

መጋቢት 21፣2016 - በተራድኦ ድርጅቶች ላይ የሚደርሰው ጥቃት

እንደ ቀይ መስቀል ያሉ የተራድኦ ድርጅቶች አንዱን ከአንዱ ሳይለዩ ለተጎዳ ለሰው ልጅ ሁሉ የመድረስ ግዴታ አለባቸው፡፡


ግጭት፣ ጦርነት ባለበት ቦታ ሁሉ የጥቃት ዒላማ ከመሆን ተጠብቀው ስራቸውን እንዲሰሩ አለም አቀፍ ስምምነት አለ፡፡


በኢትዮጵያ በስራ ላይ ያሉ የተራድኦ ድርጅት ሰራተኛ ላይ ግን በየጊዜው ጥቃት ደረሰ ተገደሉ፣ የድርጅቱ ንብረት ተሰረቀ፣ ወደመ ሲባል ይሰማል፡፡


አንዳንዶቹም ስራችንን ለመቀጠል ከባድ ስለሆነብን አቋርጠን ለመውጣት እየተገደድን ነው ሲሉ በተለያየ ጊዜ ሰምተናል፡፡


ምንታምንር ፀጋው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page