top of page

መጋቢት 21፣2016 - በተራድኦ ድርጅቶች ላይ የሚደርሰው ጥቃት

  • sheger1021fm
  • Mar 30, 2024
  • 1 min read

እንደ ቀይ መስቀል ያሉ የተራድኦ ድርጅቶች አንዱን ከአንዱ ሳይለዩ ለተጎዳ ለሰው ልጅ ሁሉ የመድረስ ግዴታ አለባቸው፡፡


ግጭት፣ ጦርነት ባለበት ቦታ ሁሉ የጥቃት ዒላማ ከመሆን ተጠብቀው ስራቸውን እንዲሰሩ አለም አቀፍ ስምምነት አለ፡፡


በኢትዮጵያ በስራ ላይ ያሉ የተራድኦ ድርጅት ሰራተኛ ላይ ግን በየጊዜው ጥቃት ደረሰ ተገደሉ፣ የድርጅቱ ንብረት ተሰረቀ፣ ወደመ ሲባል ይሰማል፡፡


አንዳንዶቹም ስራችንን ለመቀጠል ከባድ ስለሆነብን አቋርጠን ለመውጣት እየተገደድን ነው ሲሉ በተለያየ ጊዜ ሰምተናል፡፡


ምንታምንር ፀጋው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comentários


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page