እንደ ቀይ መስቀል ያሉ የተራድኦ ድርጅቶች አንዱን ከአንዱ ሳይለዩ ለተጎዳ ለሰው ልጅ ሁሉ የመድረስ ግዴታ አለባቸው፡፡
ግጭት፣ ጦርነት ባለበት ቦታ ሁሉ የጥቃት ዒላማ ከመሆን ተጠብቀው ስራቸውን እንዲሰሩ አለም አቀፍ ስምምነት አለ፡፡
በኢትዮጵያ በስራ ላይ ያሉ የተራድኦ ድርጅት ሰራተኛ ላይ ግን በየጊዜው ጥቃት ደረሰ ተገደሉ፣ የድርጅቱ ንብረት ተሰረቀ፣ ወደመ ሲባል ይሰማል፡፡
አንዳንዶቹም ስራችንን ለመቀጠል ከባድ ስለሆነብን አቋርጠን ለመውጣት እየተገደድን ነው ሲሉ በተለያየ ጊዜ ሰምተናል፡፡
ምንታምንር ፀጋው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments