top of page

መጋቢት 26 2017 - ዩኒሊቨር ኢትዮጵያ የዋጋ ግሽበት ምርታማነቴ ላይ ተፅዕኖ እያሳደረ ነው አለ፡፡

  • sheger1021fm
  • 1 day ago
  • 1 min read

በአለም አቀፍ ደረጃ የሚታወቁ ምርቶችን በኢትዮጵያ እያመረተ ለሀገር ውስጥ ገበያ የሚያቀርበው ዩኒሊቨር ኢትዮጵያ የዋጋ ግሽበት ምርታማነቴ ላይ ተፅዕኖ እያሳደረ ነው አለ፡፡


የደንበኞቼ የመግዛት አቅም መዳከም ምርታማ እንዳልሆን እያደረገ ነውም ብሏል፡፡


በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ያለው የፀጥታ ችግርም እንደ ልብ ምርቶችን ለማቅረብ እንቅፋት ፈጥሮብናል እያለ ነው፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..




ትዕግስት ዘሪሁን / ማርታ በቀለ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


📌 YouTube: https://tinyurl.com/ky57kspd


📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s


📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il


📌 Linkedin : https://tinyurl.com/yhycs5r


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page