top of page

መጋቢት 4 2017 - የፌዴራል መንግስቱ ፖለቲካ ቀውሱ እየተባባሰ ባለው በትግራይ ክልል ጣልቃ ሊገባ እንደሚችል ፍንጭ ሰጥቷል

የፌዴራል መንግስቱ ፖለቲካ ቀውሱ እየተባባሰ ባለው በትግራይ ክልል ጣልቃ ሊገባ እንደሚችል ፍንጭ ሰጥቷል፡፡


ጊዜያዊ አስተዳደሩን ለማፍረስ እና ከሌሎች አካላት ጋር በመተባበር ሀብትም የሚዘርፍ አካል መኖሩን የተናገሩት አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ናቸው፡፡


ጊዜያዊ አስተዳደሩም የፌዴራል መንግስቱ ጣልቃ እንዲገባ መጠየቁ ይታወሳል፡፡






Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page