መጋቢት 4 2017 - የፌዴራል መንግስቱ ፖለቲካ ቀውሱ እየተባባሰ ባለው በትግራይ ክልል ጣልቃ ሊገባ እንደሚችል ፍንጭ ሰጥቷል7 hours ago1 min readየፌዴራል መንግስቱ ፖለቲካ ቀውሱ እየተባባሰ ባለው በትግራይ ክልል ጣልቃ ሊገባ እንደሚችል ፍንጭ ሰጥቷል፡፡ጊዜያዊ አስተዳደሩን ለማፍረስ እና ከሌሎች አካላት ጋር በመተባበር ሀብትም የሚዘርፍ አካል መኖሩን የተናገሩት አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ናቸው፡፡ጊዜያዊ አስተዳደሩም የፌዴራል መንግስቱ ጣልቃ እንዲገባ መጠየቁ ይታወሳል፡፡
የፌዴራል መንግስቱ ፖለቲካ ቀውሱ እየተባባሰ ባለው በትግራይ ክልል ጣልቃ ሊገባ እንደሚችል ፍንጭ ሰጥቷል፡፡ጊዜያዊ አስተዳደሩን ለማፍረስ እና ከሌሎች አካላት ጋር በመተባበር ሀብትም የሚዘርፍ አካል መኖሩን የተናገሩት አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ናቸው፡፡ጊዜያዊ አስተዳደሩም የፌዴራል መንግስቱ ጣልቃ እንዲገባ መጠየቁ ይታወሳል፡፡
Comments