top of page

መጋቢት 5 2017 - ''የቁጠባ ወለድ ምጣኔ ከሀገሪቷ የዋጋ ንረት ምጣኔ በላይ ካልሆነ ገንዘባቸውን በባንክ የሚያስቀምጡ ሰዎች ዋጋው እየቀነሰባቸው ይሄዳል’’

በትርፍ ተንበሸበሽን የሚሉት የኢትዮጵያ ባንኮች ለብድር አገልግሎት የሚሰጡት የ #ወለድ_ምጣኔ ላይ ከፍተኛ የተባለ ጭማሪ አድርገዋል።


በሌላ በኩል ግን ብራቸውን እነሱ ጋር ለሚያስቀምጡ ቆጣቢዎች ያደረጉት የወለድ ማሻሻያ የለም፡፡


ይህ ደግሞ ለቆጣቢው ኪሳራን እንደሚያስከትል የዘርፉ ባለሞያዎች ይናገራሉ።


የምጣኔ ሃብት ባለሞያው አቶ ጌታቸው አስፋው የቁጠባ ወለድ ምጣኔው ‘’ከሀገሪቷ #የዋጋ_ንረት ምጣኔ በላይ ካልሆነ ገንዘባቸውን በባንክ የሚያስቀምጡ ሰዎች ገንዘብ ዋጋው እየቀነሰባቸው ይሄዳል’’ ይላሉ።


ይህም በብር እውነተኛ ዋጋ (True value) እና አሃዛዊ ዋጋ (Nominal Value) መካከል ያለውን ልዩነት ያሰፋዋል ተብሏል።


ሙሉ ዘገባውን ያንብቡ….




ንጋት መኮንን


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


📌 YouTube: https://tinyurl.com/ky57kspd


📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s


📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page