መጋቢት 9፣2016 - ሰዎችን የመሰወር ወንጀል፣ የሽግግር ፍትሁ እና ጉልህ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች
- sheger1021fm
- Mar 18, 2024
- 1 min read
ላለፉት ዘመናት በህዝብ ላይ ተፈፅመዋል የተባሉ በደሎች ገለጥለጥ ብለው የሚታዩበት እውነት ወጥቶ ተጠያቂነት የሚረጋገጥበት ነው የሽግግር ፍትህ፡፡
የሽግግር ፍትህ ዘላቂ ሰላምን ያመጣሉ ተብለው እየተከወኑ ካሉ ስራዎች መካከል አንዱ ነው፡፡
ለዚህ ደግሞ እውነትን በማውጣት በዳይና ተበዳይን ለይቶ ተጠያቂነትን የማረጋገጥና ተበዳይን የመካስ ስራዎች ይጠበቃሉ፡፡
ይሁንና ተጠያቂነት ይረጋገጥባቸዋል የተባሉ እንደ በሰብአዊነት ላይ የሚፈፀም ወንጀል ያሉ ጉልህ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ላይ የወንጀል ህጉ በቂ ድንጋጌዎችን ይዟል ወይ? የሚለው አጠያያቂ ሆኗል፡፡
ዕግስት ዘሪሁን
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments