top of page

ሚያዝያ 10፣2016 - የኢጋድ ባለስልጣን ማቋቋሚያ ስምምነት ረቂቅ አዋጅን የህዝብ እንደራሴዎች ም/ቤት አፅድቋል

  • sheger1021fm
  • Apr 18, 2024
  • 1 min read

የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) ማቋቋሚያ ስምምነት ረቂቅ አዋጅን የህዝብ እንደራሴዎች ም/ቤት አፅድቋል፡፡


በተሻሻለው ረቂቅ አዋጅ ላይ የኢጋንድ ሊቀመንበር በየዓመቱ እንዲቀያየር እና ምክትል ሊቀመንበርም እንዲሰየም የሚፈቅድ ነው ተብሏል፡፡


ስለ ረቂቅ አዋጁ በፓርላማው የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ ዶ/ር ፈቲ መሐዲ ይህን አስረድተዋል፡፡


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page