top of page

ሚያዝያ 12፣2016 - የኢትዮጵያ የብድር ስጡኝ ጥያቄ እና የአበዳሪ አካላት ፍላጎት

  • sheger1021fm
  • Apr 20, 2024
  • 1 min read

መንግስት ከዶላር አንፃር የብርን የመግዛት አቅም ሊያዳክም እንደሚችል ከምናልባትም በላይ የሆኑ መረጃዎች እየወጡ ነው፡፡


ይህም ከአለም የገንዘብ ድርጅት ብድር ለማግኘት የተቀመጠላት ቅድመ ሁኔታ እንደሆነ ይነገራል፡፡


በብዛት ምርቶችን በዶላር ከውጭ ገዝታ የምታስገባው ኢትዮጵያ፤ ከዚህ በላይ የብርን የመግዛት አቅም ብታዳክም የኑሮ ውድነቱን እንደሚያባብሰው የምጣኔ ሐብት ባለሞያዎች ስጋት አለን እያሉ ነው፡፡


በተጨማሪም ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም የወሰደችው ብድር ለመክፈልም እንደምትቸገር ይጠቅሳሉ፡፡

ታዲያ መላው ምንድን ነው?


ንጋቱ ረጋሣ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Telegram: @ShegerFMRadio102_1




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page