ሚያዝያ 15፣2016 - የናይል ተፋሰስ ሀገራት በጋራ ተጠቃሚነት ዙሪያ በአዲስ አበባ ውይይት ማድረግ ጀምረዋል
- sheger1021fm
- Apr 23, 2024
- 1 min read
የናይል ተፋሰስ ሀገራት የአባይ ወንዝን በጋራና በፍትሃዊነት ለመጠቀም ያስችላቸዋል የተባለን የህግ ማዕቀፍ አውጥታ ኢትዮጵያ የተፋሰሱ ሀገራት እንዲቀበሉት ማግባባት ከጀመረች ቆይታለች፡፡
የህግ ማዕቀፉ ስራ ላይ ይውል ዘንድም አብዛኞቹ የተፋሰሱ ሀገራት ተቀብለውታል፡፡
የተፋሰሱ ሀገራት በጋራ ተጠቃሚነት ዙሪያ በአዲስ አበባ ውይይት ማድረግ ጀምረዋል፡፡
ማርታ በቀለ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: @ShegerFMRadio102_1
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comentarios