top of page

ሚያዝያ 24፣2016 - ግብራቸውን በፍቃደኝነት የሚያሳውቁ ነጋዴዎችም ትክክለኛውን መረጃ እየሰጡን አይደለም ሲሉ የገቢዎች ሚኒስትሯ አይናለም ንጉሴ ተናገሩ

  • sheger1021fm
  • May 2, 2024
  • 1 min read

ታክሳቸውን በፍቃደኝነት የሚያሳውቁ ነጋዴዎችም ትክክለኛውን መረጃ እየሰጡን አይደለም ሲሉ የገቢዎች ሚኒስትሯ አይናለም ንጉሴ ተናገሩ።


በአጭር ጊዜ ብቻ ታክሳቸውን በፍቃደኝነት ባሳወቁ ነጋዴዎች ላይ በተደረገ ማጣራት ተጨማሪ 25 ቢሊየን ብር መሰብሰቡን ጠቅሰዋል።


የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱና የጉምሩክ ኮሚሽን የ2016 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ዛሬ ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ቀርቧል።


ንጋቱ ረጋሳ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page