ሚያዝያ 24፣2016 - ''ጠጥተው የሚያሽከረክሩ ከተገኙ መኪናቸውን ከማሰር እስከ ገንዘብ ቅጣት እጥልባቸዋለሁ'' ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን
- sheger1021fm
- May 2, 2024
- 1 min read
የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ለፋሲካ በዓል ጠጥተው የሚያሽከረክሩ ከተገኙ መኪናቸውን ከማሰር እስከ ገንዘብ ቅጣት እጥልባቸዋለሁ አለ፡፡
ወንድሙ ሀይሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments