top of page

ሚያዝያ 29፣2016 - በኢትዮጵያ ከሚታረሰው መሬት ዉስጥ 43 በመቶው አሲዳማ ሆኗል

  • sheger1021fm
  • May 7, 2024
  • 1 min read

በኢትዮጵያ ከሚታረሰው መሬት ዉስጥ 43 በመቶው አሲዳማ ሆኗል፡፡


እንዲሁም 13 ሚሊየን ሄክታር መሬት ደግሞ ጨዋማ በመሆኑ በምርታማነት ላይ አደጋ መደቀናቸው እየተነገረ ነው፡፡


የግብርና ሚኒስቴር ለጊዜው አሲዳማ መሬትን ለማከም እየሰራሁ ነው፤ ውጤታማ ለመሆን ግን ጊዜ ይፈጅብኛል ብሏል፡፡


በረከት አካሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page