ሚያዝያ 29፣2016 - በኢትዮጵያ ከሚታረሰው መሬት ዉስጥ 43 በመቶው አሲዳማ ሆኗል
- sheger1021fm
- May 7, 2024
- 1 min read
በኢትዮጵያ ከሚታረሰው መሬት ዉስጥ 43 በመቶው አሲዳማ ሆኗል፡፡
እንዲሁም 13 ሚሊየን ሄክታር መሬት ደግሞ ጨዋማ በመሆኑ በምርታማነት ላይ አደጋ መደቀናቸው እየተነገረ ነው፡፡
የግብርና ሚኒስቴር ለጊዜው አሲዳማ መሬትን ለማከም እየሰራሁ ነው፤ ውጤታማ ለመሆን ግን ጊዜ ይፈጅብኛል ብሏል፡፡
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments