top of page

ሚያዝያ 30፣2016 ''በቂ ልማት ሳያገኝ የቆየውን የወለጋ አካባቢ ለመለወጥ መንግስት ከፍተኛ ዝግጅት አድርጓል'' ጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድ

  • sheger1021fm
  • May 8, 2024
  • 1 min read

በሠላም እጦት ምክንያት በቂ ልማት ሳያገኝ የቆየውን የወለጋ አካባቢ ለመለወጥ መንግስት ከፍተኛ ዝግጅት አድርጓል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናገሩ።


ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከተለያዩ የመንግስት አመራሮች ጋር በመሆን ዛሬ ማረፈጃው ላይ ወለጋ ገብተዋል።


ንጋቱ ረጋሣ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comentarios


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page