ሰኔ 22፣ 2016 - መንግስትና አማፅያኑ ያልተማመኑበትን ምክንያት…
- sheger1021fm
- Jun 29, 2024
- 1 min read
በኢትዮጵያ በየጊዜው የሚቀሰቀሱ ግጭቶች በውይይትና በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ቀላል ሆኖ አልተገኘም፡፡
በተለያዩ ክልሎች የተቀሰቀሰውን ግጭት ተነጋግሮ ለማስከን ያልተቻለበት ምክንያት፣ መንግስትና ታጣቂዎች ያልተማመኑበትን ምክንያት ለይቶ ለመረዳት የተቻለም አይመስልም፡፡
ባለፈው ሳምንት በአማራ ክልል አስተዳደር ግጭቶችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ያቀደ ጉባኤ ያሳለፈውን ውሳኔ መነሻ አድርገን ምሁራንን ጠይቀናል፡፡
ያሬድ እንዳሻው
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw











Comments