top of page

ህዳር 14፣2016 - በ3 ወራት ውስጥ ስራ ያገኙት ከስደት ተመላሽ ኢትዮጵያዊያን 6,000 ናቸው ተባለ

  • sheger1021fm
  • Nov 24, 2023
  • 1 min read

በ3 ወራት ውስጥ 15,000 ገደማ ለሚሆኑ የስደት ተመላሽ ኢትዮጵያዊያን ስራ ለመፍጠር ታስቦ ስራ ያገኙት ግን 6,000 ናቸው ሲል የስራ እና ክህሎት ሚንስቴር ተናገረ፡፡


የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚንስቴር በበኩሉ ኢትዮጵያ ውስጥ ህገወጥ የሰዎች ፍልሰት አሳሳቢ እየሆነ መጥቷል ሲል አስረድቷል፡፡


በረከት አካሉ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page