በሀገር ቤት በጎጃም ፣ በአርሲ የምትመረተው ጤፍ ዋጋዋ እንዲህ አልቀመስ ያለው ለምንድነው?
- sheger1021fm
- Oct 17, 2023
- 1 min read
በአዲስ አበባ አንድ ኩንታል ጤፍ 13፣ 14፣15 ሺህ ብር እየተሸጠ ነው፡፡
አንድ ኪሎ ቀይ ሽንኩርት እስከ 130 ብር ሲሸጥ ታይቷል፡፡
በዚህም የተነሳ ነዋሪው ኑሮን የሚሸከምበት ትከሻው ጎብጦ ኧረ ምንድነው ነገሩ ፣ የመፍትሄ ያለህ እያለ ነው፡፡
በሀገር ቤት በጎጃም ፣ በአርሲ የምትመረተው ጤፍ ዋጋዋ እንዲህ አልቀመስ ያለው ለምንድነው?
አልፎ አልፎ ካልሆነ በስተቀር እዚሁ ሀገር የሚበቅለውን ሽንኩርት ልጣ ወጥ የምትሰራው አዲስ አበባ ሽንኩርት እንዲህ ለምን ተወደደባት?
Comments