top of page

ሚያዝያ 22፣2016 - በህገወጥ እርድ ምክንያት በየአመቱ ከ1.3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ እያጣሁ ነው ሲል የአዲስ አበባ ቄራ ድርጅት ተናገረ

በህገወጥ እርድ ምክንያት በየአመቱ ከ1.3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ እያጣሁ ነው ሲል የአዲስ አበባ ቄራ ድርጅት ተናገረ፡፡


81 ልኳንዳ ቤቶችን ከህገወጥ እርድ ጋር በተያያያዘ መታሸጋቸውን ድርጅቱ ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ ተናግሯል፡፡


ምንታምር ፀጋው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page